1

«اللهُمَّ بَاعِدْ بَيْنِي وَبَيْنَ خَطَايَايَ كَمَا بَاعَدْتَ بَيْنَ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ، اللهُمَّ نَقِّنِي مِنْ خَطَايَايَ كَمَا يُنَقَّى الثَّوْبُ الْأَبْيَضُ مِنَ الدَّنَسِ، اللهُمَّ اغْسِلْنِي مِنْ خَطَايَايَ بِالثَّلْجِ وَالْمَاءِ وَالْبَرَدِ»
{وهو من أدعية استفتاح الصلاة}

‹‹አልላሁምመ ባዒድ በይኒ ወበይነ ኸጣያየ ከማ በዐድተ በይነ-ል-መሽሪቂ ወል-መግሪብ፡፡ አልላሁምመ ነቅቂኒ ሚን ኸጣያየ ከማ ዩነቀ አሥ-ሠውቡ-ል-አብየዱ ሚነ-ድደነስ፡፡ አልላሁምመ ኢግሲልኒ ሚን ኸጣያየ ቢሥሠልጂ ወል-ማኢል ወል-በረዲ፡፡››

/አላህ ሆይ! በምስራቅና በምዕራብ እንዳራራቅከው በእኔና በሐጢአቶቼ መካከል አራርቅ፡፡ አላህ ሆይ! ነጭ ልብስ ከእድፍ እንደሚነጻ ሁሉ ከሐጢአቶቼ አንጻኝ፡፡ አላህ ሆይ! በበረዶ፣በውሃና በበቀቅ ከሐጢአቶቼ እጠበኝ፡፡/

ይህ ዱዓ የሰላት መክፈቻ ከሆኑ ዱዓዎች መካከል አንዱ ነው፡፡

1/16