1
- /ጌታችን አላህ ሆይ! በምድራዊ ሕይወት መልካሙን ነገር ግጠመን -(ስጠን)-፡፡ በወዲያኛው አለምም መልካሙን ነገር ግጠመን -(ስጠን)- ከእሳት ቅጣትም ጠብቀን...
- /አላህ ሆይ! ወንጀሎቼን ማርልኝ፣ እዘንልኝ፣ ቀጥተኛውን መንገድ ምራኝ፣ ይቅር በለኝ፣ ሰሳይንም ስጠኝ፡፡/(ይህ ዱዓ የምድራዊውን እና የወዲያኛውን አለም ሕይ...
- /አላህ ሆይ! በፈቀድካቸው ነገሮች ፍጹም ክልክል ካደረግካቸው ነገሮች አብቃቃኝ፡፡ በችሮታህ ካንተ ውጭ ካሉ ነገሮች የተብቃቃሁ አድርገኝ፡፡(ይህ ዱዓ እዳን ለ...
- /ልቦችን ከወዲያ ወዲህ የምታዘዋውር የሆንከው አላህ ሆይ! ልቦቻችንን አንተን ወደመታዘዝ አዘዋውርልን፡፡//ልቦችን የምታገለብብጥ የሆንከው አላህ ሆይ! ልቦቻ...
- /አላህ ሆይ! ከመልካም ነገሮች መካከል የቀደመውንም የዘገየውንም መልካሙን ሁሉ እጠይቅሃለሁ፡፡ ከመጥፎ ነገሮች የቀደመውንም የዘገየውንም መጥፎ ነገር ሁሉ ባን...
- /አንተ ሕያውና ነገሮችን አስተናባሪ የሆንክ አላህ ሆይ! ነገሮቼን በሙሉ አስተካክልልኝ፡፡ የአይን እርግብግቢትን ያህል ጊዜ እንኳ በነፍሴ ላይ የምመካ አታድር...
- /አላህ ሆይ! እኔ ባሪያህ፣ የወንድ ባሪያህና የእንስት ባሪያህ ልጅ ነኝ፡፡ የሁሉ ነገሬ መነሻ በእጅህ ነው፡፡ ውሳኔህ በኔ ላይ ተፈጻሚ ነው፡፡ ብይንህ በኔ...
- /አላህ ሆይ! አንተ ገር ካደረግከው ነገር ውጭ ገር የሆነ ነገር የለም፡፡ አንተ ከፈለግክ ሐዘንን ገር እንዲሆን ተደርጋለህም፡፡(ይህ ነገሮች ሲከብዱ ቀላል ለ...
- /አላህ ሆይ! መቀናትን፣ ፍራቻን፣ ጥብቅነትንና መብቃቃትን እለምንሃለሁ፡፡/
- /አላህ ሆይ! ቀጥተኛውን መንገድ ምራኝ፣ በመንገዱም ላይም ቀጥ እንድል አድርገኝ፡፡/
- /አላህ ሂይ! የነገሬ ሁሉ መጠበቂያ የሆነኝን ሃይማኖቴን አሳምርልኝ፡፡ ውስጧ መኖሪያዬ የሆነቸውን ምድሬን አሳምርልኝ፡፡ መመለሻዬ የሆነውን የወዲያኛው አለም...
- /አላህ ሆይ! በርግጥ አንተ ይቅር ባይ ነህ፡፡ ወንጀሎቼን ይቅር በለኝ፡፡/
- /አላህ ሆይ! አንተን ከመወንጀል እኛን የምትጋርድበትን አንተን መፍራት፤ ጀነትህን የምታደርስብንን አንተን መታዘዝና የዱንያን ችግሮች በኛ ላይ...
- /ጌታዬ ሆይ! እርዳኝ በኔ ላይ ሌላን አካል አትርዳ፤ አግዘኝ በኔ ላይ ሌላን አካል አታግዝ፡፡ ምክረልኝ፤ በኔ ላይ አትምከርብኝ፤ ባመጸብኝም ላይ ድልን ስጠኝ...
- /አላህ ሆይ! መልካም ነገሮችን መተግበርን፣ መጥፎ ነገሮችን መተውን፣ ችግረኛ ሰዎችን መውደድን፣ ወንጀሎቼን እንድትምርልኝ፣ እንድታዝንልኝ፣ በሕዝቦች መካከል...
- /አላህ ሆይ! በነገሮች ላይ ጽናትን፣ በነገሮች ላይ ቆራጥነትን፣ ምህረትህን የሚያስገኙ ነገሮችን እጠይቅሃለሁ፡፡ ምህረቶችህን የሚያረጋግጡና የሚያጸኑ ነገሮችን...
- /አላህ ሆይ! ቀጥተኛውን መንገድ ከመራሃቸው ጋር ቀጥተኛውን መንገድ ምራኝ፡፡ ይቅር ካልካለቸው ጋርም ይቅር በለኝ፡፡ ረዳት ከሆንክላቸው ጋርም ረዳት ሁነ...
- /አላህ ሆይ! ስውር የሆነውን በሚያውቀው እውቀትህ፣ በፍጡራንህ ላይ ባለህ ችሎታ ሕይወት ለኔ መልካም መሆኗን ካወቅክ በሕይወት አቆየኝ፡፡ መሞቴም ለኔ መልካም...
- /አላህ ሆይ! በምድራዊው አለም ላይና በወዲያኛው አለም ላይ ይቅርታን እጠይቅሃለሁ፡፡ አላህ ሆይ! በሃይማኖቴም፣ በምድራዊ ሕይወቴም፣ በቤተሰቤም በገንዘቤም ላ...