9

«اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنْ فِتْنَةِ النَّارِ وَمِنْ عَذَابِ النَّارِ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ فِتْنَةِ القَبْرِ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ فِتْنَةِ الغِنَى، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ فِتْنَةِ الفَقْرِ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ فِتْنَةِ المَسِيحِ الدَّجَّالِ»

‹‹አልላሁምመ ኢንኒ ዑዙ ቢከ ሚን ፊትነቲ-ንናሪ ወሚን ዐዛቢ-ንናር፤ ወአዑዙ ቢከ ሚን ፊትነቲል ቀብሪ ወአዑዙ ሚን ዓዛቢል ቀብር፤ ወአዑዙ ሚን መ,ፊትነቲ-ልጊና ወአዑዙ ሚን ፊትነቲ-ልፈቅር ወአዑዙ ቢከ ሚን ፊትነቲል መሲይሒ-ድ-ደጃል፡፡››

/አላህ ሆይ! ከእሳት ፈተናና ከእሳትም ቅጣት ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ አላህ ሆይ! ከቀብር ፈተናና ከቀብር ቅጣት ባንተነ እጠበቃለሁ፡፡ አላህ ሆይ! ከሀብት ፈተናና ከድህነት ፈተና ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ አላህ ሆይ! ከመሲሑ-ድደጃል ፈተና ባንተ እጠበቃለሁ፡፡/

9/13