6

«اللهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْعَجْزِ، وَالْكَسَلِ، وَالْجُبْنِ، وَالْبُخْلِ، وَالْهَرَمِ، وَعَذَابِ الْقَبْرِ اللهُمَّ آتِ نَفْسِي تَقْوَاهَا، وَزَكِّهَا أَنْتَ خَيْرُ مَنْ زَكَّاهَا، أَنْتَ وَلِيُّهَا وَمَوْلَاهَا، اللهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنْ عِلْمٍ لَا يَنْفَعُ، وَمِنْ قَلْبٍ لَا يَخْشَعُ، وَمِنْ نَفْسٍ لَا تَشْبَعُ، وَمِنْ دَعْوَةٍ لَا يُسْتَجَابُ لَهَا»

‹‹አልላሁምመ ኢንኒ አዑዙ ቢከ ሚነ-ልዐጅዚ ወ-ልከሰሊ ወ-ልጁብኒ ወ-ልቡኽሊ ወ-ሀረሚ ወዐዛቢ-ልቀብሪ አልላሁምመ ኣቲ ነፍሲ ተቅዋሃ ወዘክኪሃ አንተ ኸይሩ መን ዘክካሃ አንተ ወሊይዩሃ ወመውላሃ አዑዙ ቢከ ሚን ዒልሚን ላ የንፈዕ ወሚን ቀልቢን ላ የኽሸዕ ወሚን ነፍሲን ላ ተሸበዕ ወሚን ደዕወቲን ላ ዩስተጃቡ ለሃ፡፡››

/አላህ ሆይ! ከድካም፣ ከስንፍና፣ ከፍርሃት፣ ከመስገብገብ፣ በእድሜ ከመጃጀትና ከቀብር ቅጣት ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ አላህ ሆይ! ለነፈሴ አንተን የመፍራቷን ጥበብ ስጣት፣ አሳምራትም አንተ ከሁሉም የተሻልክ አሳማሪዋ ነህ፡፡ አላህ ሆይ! ከማይጠቅም እውቀት፣ አንተን ከማይፈራ ልቦና፣ ከማትጠግብ ነፍስ፣ ምላሽ ከማያገኝ ዱዓ ባንተ እጠበቃለሁ፡፡/

6/13