4

«اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنْ مُنْكَرَاتِ الأَخْلاَقِ، وَالأَعْمَالِ، وَالأَهْوَاءِ، وَالْأَدْوَاءِ»

‹‹አልላሁምመ ኢንኒ አዑዙ ቢከ ሚን ሙንከራቲ-ልአኽላቅ ወ-ልአዕማል ወ-ልአህዋእ ወ-ልአድዋእ፡፡››

/አላህ ሆይ! ከመጥፎ ስነ-ምግባራት፣ ተግባራት፣ ስሜቶችና በሽታዎች ባንተ እጠበቃለሁ፡፡/

4/13