3

«اللهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنْ زَوَالِ نِعْمَتِكَ، وَتَحَوُّلِ عَافِيَتِكَ، وَفُجَاءَةِ نِقْمَتِكَ، وَجَمِيعِ سَخَطِكَ»

‹‹አልላሁምመ ኢን አዑዙ ቢከ ሚን ዘዋሊ ኒዕመቲከ ወተሐውዉሊ ዓፊየቲክ ወፉጅአቲ ኒቅመቲክ ወጀሚዐዠ ሰኸጢክ፡፡››

/አላህ ሆይ! ጸጋዎችህን ከማጣት፣ ከጤንነት መለዋወጥ፣ ከድንገታዊ ቅጣትህ፣ ከቅጣቶችህ በሙሉ ባንተ እጠበቃለሁ፡፡/

3/13