12

«اللهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنْ يَوْمِ السَّوْءِ، وَمِنْ لَيْلَةِ السَّوْءِ، وَمِنْ سَاعَةِ السَّوْءِ، وَمِنْ صَاحِبِ السَّوْءِ، وَمِنْ جَارِ السَّوْءِ فِي دَارِ الْمُقَامَةِ»

‹‹ አልሁምመ ኢንኒ አዑዙ ቢከ ሚን የውሚ-ስሱእ ወሚን ልይለቲ-ስሱእ ወሚን ሳዓቲ-ስሱእ ወሚን ጃሪ-ስሱእ ፊዳሪ-ልሙቃመህ››

/አላህ ሆይ! ከመጥፎ ቀን፣ ከመጥፎ ምሽት፣ ከመጥፎ ጊዜ፣ ከመጥፎ ጓደኛ፣ ከመጥፎ ጎረቤት ቋሚ በሆነ መኖሪያ ውስጥ ባንተ እጠበቃለሁ፡፡/

12/13