8

«اللَّهُمَّ لَا سَهْلَ إِلَّا مَا جَعَلْتَهُ سَهْلًا، وَأَنْتَ تَجْعَلُ الْحَزْنَ سَهْلًا إِذَا شِئْتَ»
{وهو دعاء تسهيل الأمور إذا صعبت}

አላሁመ ላሰህለ ኢላ ማጀ አልተሁ ሰህላ ወ አንተ ተጅ አሉል ሀዝነ ሰህለን ኢዛ ሺኢተ

“አላህ ሆይ ቀላል ካደረከው በቀር ምንም ቀላል የለም ፤ አንተ ከፈለግህም ሀዘንን ቀለል ታደርጋለህ ፡፡

አስቸጋሪ ከሆኑ ነገሮች ለማቅለል የሚደረግ ዱዓ ነው

8/19