7

«اللَّهُمَّ إِنِّي عَبْدُكَ ابْنُ عَبْدِكَ ابْنُ أَمَتِكَ نَاصِيَتِي بِيَدِكَ مَاضٍ فِيَّ حُكْمُكَ عَدْلٌ فِيَّ قَضَاؤُكَ، أَسْأَلُكَ بِكُلِّ اسْمٍ هُوَ لَكَ سَمَّيْتَ بِهِ نَفْسَكَ أَوْ أَنْزَلْتَهُ فِي كِتَابِكَ أَوْ عَلَّمْتَهُ أَحَدًا مِنْ خَلْقِكَ أَوِ اسْتَأْثَرْتَ بِهِ فِي عِلْمِ الْغَيْبِ عِنْدَكَ أَنْ تَجْعَلَ الْقُرْآنَ رَبِيعَ قَلْبِي وَنُورَ صَدْري وَجِلَاءَ حُزْنِي وَذَهَابَ هَمِّي»
{وهو دعاء الهم والحزن}

አላሁም ኢኒ አብዱከ ኢብኑ አብዲከ ናሲየቲ ቢየዲከ አዲን ፊየ ሁክሙከ አድሉን ፊየ ቀዳኡከ አስ አሉከ ቢኩሊ ኢስሚን ሁወ ለከ ሰመይተ ቢሂ ነፍሰከ አው አንዘልተሁ ፊኪታቢከ አው አለምተሁ አሀደን ምን ኸልቅከ.

አለህ ሆይ እኔ ባሪያ ነኝ ፤ የወንድ ባሪያህም የሴት ባሪያህም ልጅ ነኝ፤ ሁሉ ነገሬ በእጅህ ነው፤ ውሳኔህ በእኔ ላይ ተፈፃሚ ብይንህ ፍትሃዊ ነው፡፡ ቁርዓንን የቀልቤ ማርጊያ ፤ የልቦናዬ ብርሃን የሐዘኔ መፅናኛ የጭንቄ ማስወገጃ ታደርግልኝ ዘንድ በስሞችህ ሁሉ እማጸነሃለው፡፡ አንተ ራስህን በጠራህባቸው ውይም መፅሃፊህ ውስጥ ባሰፈርካቸው ከፍጡራንህ ለአንዱ ባስተማርካቸው ወይም ለማንም ባልገለፅካቸው ስሞችህ፡፡

(የጭንቀት እና የሀዘን ዱኣ ነው)

7/19