5

«اللهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ مِنَ الْخَيْرِ كُلِّهِ عَاجِلِهِ وَآجِلِهِ، مَا عَلِمْتُ مِنْهُ وَمَا لَمْ أَعْلَمْ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنَ الشَّرِّ كُلِّهِ، عَاجِلِهِ وَآَجِلِهِ مَا عَلِمْتُ مِنْهُ، وَمَا لَمْ أَعْلَمْ، اللهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ مِنْ خَيْرِ مَا سَأَلَكَ عَبْدُكَ وَنَبِيُّكَ مُحَمَّدٌ (صلی الله علیه وسلم)، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا عَاذَ مِنْهُ عَبْدُكَ وَنَبِيُّكَ، اللهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ الْجَنَّةَ وَمَا قَرَّبَ إِلَيْهَا مِنْ قَوْلٍ أَوْ عَمَلٍ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنَ النَّارِ وَمَا قَرَّبَ إِلَيْهَا مِنْ قَوْلٍ أَوْ عَمَلٍ، وَأَسْأَلُكَ أَنْ تَجْعَلَ كُلَّ قَضَاءٍ تَقْضِيهِ لِي خَيْرًا»
{وهو من جوامع الدعاء وكوامله}

አላሁመ ኢኒ አስአሉካ ምነልኸይረ ኩሊሂ ዓጂሊሂ ወኣጂሊሂ አ አልምቱ ምንሁ ወማ ለም አእመል ወ አ ኡዙ ብከ ምናሸር ኩሊሂ ዓጂሊሂ ወ ኣጂሊሂ ማ አምልቱ ምንሁ ወማለም አ እማል አላሁመ ኢኒ አስ አሉከ ምን ኸይር ማሰአለከ አብዱከ ወነቢዩከ ሙሀመዱን ሰ/ዐ/ወ/ ...

አላህ ሆይ! በፍጥነት እና ዘግይቶ የሚመጣውን፤ የማውቀውን፤ የማላቀውን መልካሙን ሁሉ እጠይቅሃለሁ፤ እነዲሁም አላህ ሆይ! በፍጥነት እና ዘግይቶ የሚመጣውን፤ የማውቀውን፤ የማላቀውን ክፋት ሁሉ ወደ አንተ እጠበቃለሁ፤ አላህ ሆይ! ፣ ባሪያህ እና ነቢይህ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ከአንተ ከጠየቁት በጣም ጥሩውን እለምንሃለሁ ፡፡ ባሪያህ እና ነቢይህ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ከተጠበቁት ክፋትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡አለህ ሆይ! በቃል ወይም ድርጊት ወደ ጀነት ቅርብ የሚያደርገውን ማንኛውንም ነገር እጠይቃለው፡፡በቃል ወይም ድርጊት ወደ እሳት ቅርብ የሚያደርገውን ማንኛውንም ነገር በአንተ እጠበቃለው፡፡ የምትወስነውም ውሳኔ ሁሉ ለእኔ መልካም እንድታደርግ እለምንሃለሁ ፡፡ ”

(ከተሟላ ዱዓ አንዱ ነው)

5/19