4

«اللهُمَّ مُصَرِّفَ الْقُلُوبِ صَرِّفْ قُلُوبَنَا عَلَى طَاعَتِكَ» «يَا مُقَلِّبَ القُلُوبِ ثَبِّتْ قَلْبِي عَلَى دِينِكَ»
{وهو دعاء الثبات على الحق، وأكثر دعاء النبي صلى الله عليه وسلم}

አላሁመ ሙሰሪፈል ቁሉብ ሰርፍ ቁሉበና አላ ጣአቲከ የሙቀልበል ቁሉብ ሰቢት ቀልቢ አላዲኒክ

“ልብን የሚቀያይር አለህ ሆይ! ልቤን በአንት እሽታ ላይ ቀይርልኝ፤ ልብን የሚለዋውጥ ሆይ ልቤን በሀይማኖትህ ላይ አርጋልኝ

(በእውነት ላይ ለመፅናት የሚደረግ ዱዓ ነው እንዲሁም የነቢዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም በጣም ተደጋጋሚ የሚያደርጉት ዱዓ ነው)

4/19