19

«اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ الْعَافِيَةَ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ، اللَّهُمَّ أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي دِينِي وَدُنْيَايَ وَأَهْلِي وَمَالِي، اللَّهُمَّ اسْتُرْ عَوْرَاتِي، وَآمِنْ رَوْعَاتِي، اللَّهُمَّ احْفَظْنِي مِنْ بَيْنِ يَدَيَّ، وَمِنْ خَلْفِي، وَعَنْ يَمِينِي، وَعَنْ شِمَالِي، وَمِنْ فَوْقِي، وَأَعُوذُ بِعَظَمَتِكَ أَنْ أُغْتَالَ مِنْ تَحْتِي»

አላሁመ ኢኒ አስ አሉከል ዓፊየተ ፊዱያ ወል ኣኺረህ አላሁመ ኢኒ አስ አሉከል ዓፊየተ ፊዲኒ ወዱን ያየ ወ አህሊ ወማሊ አላሁመስቱር አውራቲ ወ ኣምን ሮው ኣቲ አለሁመህፈዝኒ ምን በይኒ የደየ

አለህ ሆይ በዚህችም ሆነ በቀጣዩ ዓለም ይቅርታንና ጤንነት ዕጠይቅሀለው፤ አለህ ሆይ በሀይማኖቴ በዚህች ዓለም ሕይወቴም በቤተሰቦቼም በንብረቴም ደህንነትን እጠይቃለው፡፡ አለህ ሆይ ከፊትለፊቴ፤ ከኃላየም፤ ከቀኜም ለግራየም፤ ከበላዬም ጠብቀኝ፤ከበታቼም እንዳልጠቃ በአንተ ልቅና እጠበቃለሁ፡፡

19/19