18

«اللَّهُمَّ بِعِلْمِكَ الْغَيْبَ، وَقُدْرَتِكَ عَلَى الْخَلْقِ، أَحْيِنِي مَا عَلِمْتَ الْحَيَاةَ خَيْرًا لِي، وَتَوَفَّنِي إِذَا عَلِمْتَ الْوَفَاةَ خَيْرًا لِي، وَأَسْأَلُكَ خَشْيَتَكَ فِي الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ، وَكَلِمَةَ الْإِخْلَاصِ فِي الرِّضَا وَالْغَضَبِ، وَأَسْأَلُكَ نَعِيمًا لَا يَنْفَدُ، وَقُرَّةَ عَيْنٍ لَا تَنْقَطِعُ، وَأَسْأَلُكَ الرِّضَاءَ بِالْقَضَاءِ، وَبَرْدَ الْعَيْشِ بَعْدَ الْمَوْتِ، وَلَذَّةَ النَّظَرِ إِلَى وَجْهِكَ، وَالشَّوْقَ إِلَى لِقَائِكَ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ ضَرَّاءَ مُضِرَّةٍ، وَفِتْنَةٍ مُضِلَّةٍ، اللَّهُمَّ زَيِّنَّا بِزِينَةِ الْإِيمَانِ، وَاجْعَلْنَا هُدَاةً مُهْتَدِينَ»

አላሁመ ቢ ኢልመከ ልገይበ ወቁድረትከ አለል ኸልቅ አህዪኒ ማ አሊምተል እያተ ኸይረን ሊ ወተወፈኒ ኢዛ ዐሊምተል ወፋተ ኸይረን ሊ ወ አስ አሉከ ኸሽየተከ ፊልገይቢ ወሸሃደህ ወከሊመተል ኢኽላሲ ፊልርዷ ወልገደብ ወ አስአሉከ ነኢመን ላየንፈዱ ወቁረተ አይኒን ላተንቀጢኡ ወአስአሉከ ሪዳ ቢልቀዳእ ወበርደል አይሺ በእደል መውቲ.

አለህ ሆይ በሩቅ ሚስጥር እውቀትህንና በፍጡራን ላይ ባለህ ችሎት እማፀንሃለው፡፡ ሕይወት ለኔ መልካም መሆኑን ካወቅክ በሕይወት አቁየኝ፤ ሞት ለኔ መልካም እንደሆነ ካወቅክ ደግሞ ለህልፈት አብቃኝ፤ አለህ ሆይ በግልፅም በስውርም አንተን እንደፈራ ታስችለኝ ዘንድ እለምነሃለው፤በእርካታም ሆነ በቁጣ ሰዓት እውነትን መናገር እንድታስችለኝ እጠይቀሃለው፡፡ ሀብት ኖረኘም ሆነ ድሃ በምሆነብት ወቅት ገንዘብን በስርዓት የመጠቀም ችሎታን ትለግሰኝ ዘንድ እማፀነሃለው፡፡ የማነጥፍ ፀጋን እጠይቀሃለው፡፡ የማይቋረጥ የአይን ማረፊያን እጠይቀሃለው፡፡ አንዳች ነገር ከደረሰብኝ በኃላ በጸጋ መቀበልን እማጸነሃለው፡፡ ከሞት በኃላ የተመቻቸ ኑሮን እጠይቀሃለው፡፡ ፊትህን ከማየት የሚገኘውን እርካታ ከባድ ጉዳት ወይም ለጥመት የሚያበቃ ፈተና ሳይደርብኝ አንተን ለመገናኘት መጓጓትን እጠይቀሃለው፡፡ አለህ ሆይ በኢማን ጌጥ አስውበን፡፡ የተቀኑ ሌሎችም መቅናት ምክኒያት የሚሆኑ ሰዎች አድርገን፡፡

18/19