17

«اللَّهُمَّ اهْدِنِي فِيمَنْ هَدَيْتَ، وَعَافِنِي فِيمَنْ عَافَيْتَ، وَتَوَلَّنِي فِيمَنْ تَوَلَّيْتَ، وَبَارِكْ لِي فِيمَا أَعْطَيْتَ، وَقِنِي شَرَّ مَا قَضَيْتَ، إِنَّكَ تَقْضِي وَلَا يُقْضَى عَلَيْكَ، إِنَّهُ لَا يَذِلُّ مَنْ وَالَيْتَ، وَلَا يَعِزُّ مَنْ عَادَيْتَ، تَبَارَكْتَ رَبَّنَا وَتَعَالَيْتَ»

አላሁመህዲኒ ፊመን ሀደይተ ወ ኣፍኒ ፊመን ዓፌይተ ወተወለኒ ፊመን ተወለይተ ወባርክሊ ፊማ አ እጤይተ ወቂኒ ሸረ ማ ቀደይተ ኢነከ ተቅዲ ወላ ዩቅዳ ዐለይከ ኢነሁ ለየዚሉ ወን ወለይተ.

አለህ ሆይ ካቃናቸው ጋር አቃናን፤ ከፈወስክላቸው ጋር ፈውሰን፤ ከሾምካቸው ጋር ሹመኝ፤ለሰጠኸኝ ባርከልኝ፤ ካዘዝኸውም ክፋት ጠብቀኝ፤ አንተ ትፈርዳለህ አይፈረድብህምና፤ አንተ ሀላፊነቱን የወሰድክለት አይዋረድም፤ ያንተ ጠላት የሆነ አይጠነክርም፤ ጌታችን ሆይ! የተባረክክ እና ከፍ ያልክ ነህ ፡፡

17/19