16

«اللهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ الثَّبَاتَ فِي الْأَمْرِ، وَالْعَزِيمَةَ عَلَى الرُّشْدِ، وَأَسْأَلُكَ مُوجِبَاتِ رَحْمَتِكَ، وَعَزَائِمَ مَغْفِرَتِكَ، وَأَسْأَلُكَ شُكْرَ نِعْمَتِكَ، وَحُسْنَ عِبَادَتِكَ، وَأَسْأَلُكَ قَلْبًا سَلِيمًا، وَلِسَانًا صَادِقًا، وَأَسْأَلُكَ مِنْ خَيْرِ مَا تَعْلَمُ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا تَعْلَمُ، وَأَسْتَغْفِرُكَ لِمَا تَعْلَمُ، إِنَّكَ أَنْتَ عَلَّامُ الْغُيُوبِ»
{في الحديث أنها خير من كنز الذهب والفضة}

‹‹አልላሁምመ ኢንኒ አስአሉከ-ሥሠባተ ፊ-ልአምር ወ-ልዐዚመተ ዐለ-ርሩሽድ ወአስአሉከ ሙጂባቲ ራሕመቲክ ወዐዛኢመ መግፊረቲክ ወአስአሉከ ሹክረ ኒዕመቲክ ወሑስነ ዒባደቲክ ወአስአሉከ ቀልበን ሰሊምን ወሊሳነን ሳዲቀን ወአስአሉከ ሚን ኸይሪ ማ ተዕለም ወአዑዙ ቢከ ሚን ሸርሪ ማ ተዕለም ወአስተግፊሩከ ሊማ ተዕለም ኢንከ አንተ ዐልላሙ-ልጉዩብ፡፡››

/አላህ ሆይ! በነገሮች ላይ ጽናትን፣ በነገሮች ላይ ቆራጥነትን፣ ምህረትህን የሚያስገኙ ነገሮችን እጠይቅሃለሁ፡፡ ምህረቶችህን የሚያረጋግጡና የሚያጸኑ ነገሮችን እጠይቅሃለሁ፡፡ ጸጋዎችህን ማመስገንን፣ ላንተ የሚፈጸምን አምልኮ ማሳመርን እጠይቅሃለሁ፡፡ ከተስተካከለ ልቦናን፣ እውነተኛ እንደበትን፣እጠይቅሃለሁ፡፡ አንተ ከምታውቀው መልካም ነገር እጠይቅሃለሁ፡፡ አንተ ከምታውቀው መጥፎ ነገር ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ አንተ የምታውቀው ከሆነ ወንጀል ምህረትን እጠይቅሃለሁ፡፡ በርግጥ አንተ የሩቁን ነገር እጅግ ዐዋቂ ነህ፡፡

(በሐዲሥ እንደተላለፈው ይህ ዱዓ ወርቅና ብርን ሃብት አድርጎ ከመሰብሰብ እጅግ ይበልጣል፡፡)

16/19