15

«اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ فِعْلَ الخَيْرَاتِ، وَتَرْكَ الْمُنْكَرَاتِ، وَحُبَّ الْمَسَاكِينِ، وَأَنْ تَغْفِرَ لِي وَتَرْحَمَنِي، وَإِذَا أَرَدْتَ فِتْنَةً فِي قَوْمٍ فَتَوَفَّنِي غَيْرَ مَفْتُونٍ، وَأَسْأَلُكَ حُبَّكَ وَحُبَّ مَنْ يُحِبُّكَ، وَحُبَّ عَمَلٍ يُقَرِّبُ إِلَى حُبِّكَ»
{قال صلى الله عليه وسلم عن هذه الدعوات: إِنَّهَا حَقٌّ فَادْرُسُوهَا ثُمَّ تَعَلَّمُوهَا}

አላሁመ ኢኒ አስ አሉከ ፍዕለል ኸይራት ወተርከል ሙንከራቲ ወሁበል መሳኪን ወአን ተግፊረሊ ወተርሀመኒ ወ ኢዛ አረድተ ፊትነተን ፊ ቀውሚን ፈተወፈኒ ገይረ መፍቱኒን እ አስ አሉከ ሁበከ.

"አላህ ሆይ ፣ ጥሩ ነገሮችን እንድሰራ እና መጥፎ ስራዎችን መተው፤ድሆችን መውደድን እለምንሃለሁ ፣እንድትምረኝና እዝነትህን እንድትሰጠኝ፤ አንድን ህዝብ መፈተን ከፈለክ እኔን ሳልፈተን እንድሞት አድረገኝ፤ የአነተን ወዴታና እና አንተን የሚወድ ውዴታ እጠይቃለሁ፡፡ ወደ ወዴታህ የሚያቀርበኝን ስራ እንድወድ እጠይቀሃለው፡፡

ነብዩ (ሰዐወ) ይህን ዱዓ አስመልክቶ እንዲህ ብሏል፤ ይህችን ዱዓ መብቱ ያጠኑትና ከዚያም ይማሩ ፡፡)

15/19