13

«اللهُمَّ اقْسِمْ لَنَا مِنْ خَشْيَتِكَ مَا تَحُولُ بَيْنَنَا وَبَيْنَ مَعَاصِيكَ، وَمَنْ طَاعَتِكَ مَا تُبَلِّغُنَا بِهِ جَنَّتَكَ، وَمَنَ الْيَقِينِ مَا تُهَوِّنُ عَلَيْنَا مَصَائِبَ الدُّنْيَا، اللهُمَّ أَمْتِعْنَا بِأَسْمَاعِنَا، وَأَبْصَارِنَا، وَقُوَّتِنَا مَا أَحْيَيْتَنَا، وَاجْعَلْهُ الْوَارِثَ مِنَّا، وَاجْعَلْ ثَأْرَنَا عَلَى مَنْ ظَلَمْنَا، وَانْصُرْنَا عَلَى مَنْ عَادَانَا، وَلَا تَجْعَلْ مُصِيبَتَنَا فِي دِينِنَا، وَلَا تَجْعَلِ الدُّنْيَا أَكْثَرَ هَمِّنَا، وَلَا مَبْلَغَ عِلْمِنَا، وَلَا تُسَلِّطْ عَلَيْنَا مَنْ لَا يَرْحَمُنَا»

አላሁመቅስም ለና ምን ኽሽየትከ ማ ተሁሉ ቢሂ በይነና ወበይነ መ ዓሲከ ወ ምን ጣ ዐቲከ ማቱበሊጉነ ቢሂ ጀነተክ ወምነል የቂኒ ማቱሀዊኑ ቢሂ አለይና መሳኢቢዱን ያ አላሁመ መት እና ቢ አስማ ኢና ወ አብሳሪና ወቁዋቲና ማ አህየይተና ወጅ አልሁልዋሪሰ ሚና ወጅ አል ሰ እረና አላመን ዘለመና ወንሱርና አላ መን አዳና.

አለህ ሆይ! የአንተን በእኛ እና በአንተ መካከል ያለመታዘዝ የሚከለክለን ፍራቻ ለገሰን፤ወደ ጀነትህ የሚያደርሰንን መታዘዝን ለግሰን፡፡ የዱንያን ችግሮች የምታቀልልን እርግጠኝነት ለግሰን፤አለህ ሆይ! በህይውት አስካለን ድረስ በጆሮዋችንና በአይኖቻችን፤ በሀይላችን አስደስተን፤ ወራሽም ከእኛው አድርግልን፤ በቀላችንን በበደሉንም ላይ እናድርግልን፤ በተቃዋሚዎቻችንም ላይ ድልን ይስጠ፤ ችግሮቻችን ደግሞ በሃይማኖታችን ውስጥ እንዳይሆን አድርግልን፤ የበለጠ ሀሳባችን የዱንያን አታደርግብን፤ እኛ የማይምረን በእኛ ላይ አትሾምብን ፡፡

13/19