11

«اللهُمَّ أَصْلِحْ لِي دِينِي الَّذِي هُوَ عِصْمَةُ أَمْرِي، وَأَصْلِحْ لِي دُنْيَايَ الَّتِي فِيهَا مَعَاشِي، وَأَصْلِحْ لِي آخِرَتِي الَّتِي فِيهَا مَعَادِي، وَاجْعَلِ الْحَيَاةَ زِيَادَةً لِي فِي كُلِّ خَيْرٍ، وَاجْعَلِ الْمَوْتَ رَاحَةً لِي مِنْ كُلِّ شَرٍّ»

አላሁመ አስልህ ሊ ዲኒ አለዚ ሁወ ኢስመቱ አምሪ ወ አስሊህ ሊ ዱን ያየ ለቲ ፊሃ መ ኣሺ ወአስልህ ሊ ኣኺረቲ አልለቲ ፊሃ መ ኣዲ ወጅ አሊል ሀያተ ዚያዳተን ሊ ፊኩሊኸይሪ ወጅ አሊል መውተ ራሀተን ሊ ምን ኩሊ ሸር

አላህ ሆይ ነገሮቼ መጠበቂያ የሆነውን ሃይማኖቴን አስተካክልልኝ ፡፡ መተዳደሪያዬ የሆነውን ዱንያዬን አቀናልኝ፤ መመለሺያዬ የሆነውን አኪራዬን አስተካክልልኝ ፡፡ ሕይወተን በመልካም ነገር ሁሉ የሚጨምር አድርግልኝ፡ ሞትንም ከክፉ ሁሉ ለእኔ ዕረፍት አድርገኝ ፡፡”

11/19