8

«اللهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ جَهَنَّمَ، وَمِنْ عَذَابِ الْقَبْرِ، وَمِنْ فِتْنَةِ الْمَحْيَا وَالْمَمَاتِ، وَمِنْ شَرِّ فِتْنَةِ الْمَسِيحِ الدَّجَّالِ»
{وهو دعاء يُشرع قوله في التشهد الأخير قبل السلام}

አለሁመ ኢኒ አኡዙ ቢከ ሚን አዛቢ ጀሀነመ ወምን አዛቢልቀብር ወምን ፍትነቲል መህያ ወልመማት.

“አለህ ሆይ ፣ ከጀሀነም ሥቃይ ፣ ከመቃብር ሥቃይ ፣ ከሕይወትና ከሞት ፈተናዎች በአንተ እጠበቃለሁ”

(በተሸሁድ ሰላምታ በፊት እንዲደረግ የታዘዘ ዱዓ ነው)

8/16