7

«اللهُمَّ اجْعَلْ لِي فِي قَلْبِي نُورًا، وَفِي لِسَانِي نُورًا، وَفِي سَمْعِي نُورًا، وَفِي بَصَرِي نُورًا، وَمِنْ فَوْقِي نُورًا، وَمِنْ تَحْتِي نُورًا، وَعَنْ يَمِينِي نُورًا، وَعَنْ شِمَالِي نُورًا، وَمِنْ بَيْنِ يَدَيَّ نُورًا، وَمِنْ خَلْفِي نُورًا، وَاجْعَلْ فِي نَفْسِي نُورًا، وَأَعْظِمْ لِي نُورًا»
{وهو دعاء يُشرع قوله في السجود خاصة في صلاة الليل}

አላሁመጅ አልሊ ፊ ቃልቢ ኑራ ወፊሊሳኒ ኑረ ወፊ ሳምኢ ኑራ ወፊበሰሪ ኑራ ወምን ፈውቂ ኑራ ወምን ተህቲ ኑራ ወአን የሚኒ ኑረን ወአን ሺማሊ ኑራ ወምን በይኒ የደያ ኑረን ወምንኸልፊ ኑረን ወጅአል ኢ ነፍሲ ኑረ ወ አ እዚምሊ ኑራ

አለህ ሆይ ቀልቤ ውስጥ (የእምነት) ብርሃን አድርግልኝ፤ ምላሴ ላይ ብርሃን አድርግልኝ፤ ጆሮዬ ውስጥ ብርሃን አድርግልኝ፤ ዓይኔም ውስጥ ብርሃን አድርግልኝ፤ ከበላዬ ብርሃን አድርግልኝ፤ከበታቼም ብርሃን አድርግልኝ ፤ ከበስተቀኜም ከበስተግራዬም ብርሃን አድርግልኝ፤ ከፊትለፊቴ ብርሃን አድርግልኝ፤ ከበስተኃላዬም ብርሃን አድርግልኝ፤ እጅግ የላቀ ብርሃን ለግሰኝ፤ ብርሃንን አድርግልኝ፤ብርሃን አድርገኝ፤ አለህ ሆይ ብርሃን ለግሰኝ፤ ደሜ ውስጥ ብርሃን አድርግልኝ፤ ቆዳዬ ውሰጥ ብርሃን አድርግልኝ፤

(በሱጁድ በተለይም በሌሊት ሶላት ወቅት እንዲደረግ የታዘዘ ዱዓ ነው)

7/16