6

«اللهُمَّ اغْفِرْ لِي ذَنْبِي كُلَّهُ دِقَّهُ، وَجِلَّهُ، وَأَوَّلَهُ وَآخِرَهُ وَعَلَانِيَتَهُ وَسِرَّهُ»
{وهو دعاء يُشرع قوله في السجود}

‹‹አልላሁምመ ኢግፊር ሊ ዘንቢ ኩልለሁ ዲቅቀሁ ወጂልለሁ ወአውወለሁ ወኣኺረሁ ወዐላኒየተሁ ወሲርረሁ፡፡››

/አላህ ሆይ! ወንጀሎቼን በሙሉ ማርልኝ፡፡ በጣም ጥቃቅን የሆኑትንም፡፡ በጣም ትላልቅ የሆኑትንም፡፡ የመጀመሪያዎቹንም የመጨረሻዎቹንም፡፡ ግልጽ የሆኑትንም ድብቅ የሆኑትንም -(ማርልኝ)-/

(ይህን ዱዓ ሱጁድ ላይ ማለት ተደንግጓል)

6/16