5

«اللهُمَّ أَعُوذُ بِرِضَاكَ مِنْ سَخَطِكَ، وَبِمُعَافَاتِكَ مِنْ عُقُوبَتِكَ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنْكَ لَا أُحْصِي ثَنَاءً عَلَيْكَ أَنْتَ كَمَا أَثْنَيْتَ عَلَى نَفْسِكَ»
{وهو دعاء يُشرع قوله في السجود}

አላሁመ አኡዙ ቢሪዳከ ምንሰኸጢከ ወቢሙ ኣፋቲከ ምን ኡቁበቲከ ወአኡዙ ቢከ ምንከ.

“አለህ ሆይ ፣ ከቁጣህ ፣ እና ከቅጣትህ ይቅርታን እሻለሁ፣ የአንተን ውዳሴ ማስተዋል ለማይችል ወደ አንተ በአንተ እጠበቃለሁ ፡፡

(በሱጁድ ጊዜ የሚደረግ ዱኣ ነው)

5/16