3

«وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا، وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ، إِنَّ صَلَاتِي، وَنُسُكِي، وَمَحْيَايَ، وَمَمَاتِي لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ، لَا شَرِيكَ لَهُ، وَبِذَلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا مِنَ الْمُسْلِمِينَ، اللهُمَّ أَنْتَ الْمَلِكُ لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ، أَنْتَ رَبِّي، وَأَنَا عَبْدُكَ، ظَلَمْتُ نَفْسِي، وَاعْتَرَفْتُ بِذَنْبِي، فَاغْفِرْ لِي ذُنُوبِي جَمِيعًا، إِنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إِلَّا أَنْتَ، وَاهْدِنِي لِأَحْسَنِ الْأَخْلَاقِ لَا يَهْدِي لِأَحْسَنِهَا إِلَّا أَنْتَ، وَاصْرِفْ عَنِّي سَيِّئَهَا لَا يَصْرِفُ عَنِّي سَيِّئَهَا إِلَّا أَنْتَ، لَبَّيْكَ وَسَعْدَيْكَ وَالْخَيْرُ كُلُّهُ فِي يَدَيْكَ، وَالشَّرُّ لَيْسَ إِلَيْكَ، أَنَا بِكَ وَإِلَيْكَ، تَبَارَكْتَ وَتَعَالَيْتَ، أَسْتَغْفِرُكَ وَأَتُوبُ إِلَيْكَ»
{وهو من أدعية استفتاح الصلاة، خاصة في صلاة قيام الليل}

‹‹ወጅጀህቱ ወጅሂየ ሊልለዚ ፈጠረ-ስሰማዋቲ ወ-ልአርዲ ሐኒፈን ወማ አነ ሚነ-ልሙሽሪኪን ኢንነ ሰላቲ ወኑሱኪ ወመሕያየ ወመማቲ ሊልላሂ ረብቢ-ልዓለሚን ላ ሸረከ ለሁ ወቢዛሊከ ኡሚርቱ ወአነ ሚነ-ልሙስሊሚን አልላሁምመ አንተ-ልሚሊኩ ላ ኢላሀ ኢልላ አንት አንተ ረብቢ ወአነ ዐብዱክ ዞለምቱ ነፍሲ ወ-ዕተረፍቱ ቢዚንቢ ፈ-ግፊር ሊ ዙኑቢ ጀሚዓን ኢንነሁ ላ የግፊሩ-ዝዙኑበ ኢልላ አንተ ኢህዲኒ ሊአሕሰኒ-ልአኽላቂ ላ የሕዲ ሊአሕሰኒሃ ኢልላ አንተ ኢስሪፍ ዐንኒ ሰይዪአሃ ላ የስሪፉ ዐንኒ ሰይዪአሃ አልላ አንተ ለበይከ ወሰዐደይክ ወ-ልኸይሩ ኩልለሁ ፊ የደይክ ወ-ሽሸርሩ ለይሰ ኢልይክ አነ ቢከ ወኢላይክ ተባረክተ ወተዓለይት አስተግፊሩከ ወአቱቡ ኢልይክ፡፡››

/ፊቴን ወደዚያ ሰማያትንና ምድርን ወደ ፈጠረው ጌታ አዞርኩ፡፡ ወደ እምነቴ የተዘነበልኩ ነኝ፡፡ ከአጋሪዎችም አይደለሁም፡፡ በርግጥ ስግደቴ፣ መስዋዕቴ፣ ሕይወቴና ሞቴ ለአለማት ጌታ ለሆነው አላህ ነው፡፡ አላህ አጋር የለውም፡፡ ላለማጋርትም ታዝዣለሁ፡፡ እኔም ከሙስሊሞች ነኝ፡፡ አላህ ሆይ አንተ ንጉሳችን ነህ፡፡ ካንተ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አንተ ጌታዬ ነህ፡፡ እኔ ደግሞ ባሪያህ ነኝ፡፡ ራሴን በድያለሁ፡፡ ወንጀል መፈጸሜን አምናለሁ፡፡ ወንጀሌን በሙሉ ማርልኝ፡፡ በርግጥ ካንተ በስተቀር ወንጀሎችን የሚምር የለም፡፡ ወደ መልካም ስነ-ምግባርም ምራኝ፡፡ በርግጥም ከላንተ በስተቀር ወደ መልካም ስነ-ምግባር የሚመራ የለም፡፡ ከኔም ላይ መጥፎውንም ነገር አርቅልኝ፡፡ በርግጥም ካንተ በስተቀር ከኔ ላይ መጥፎውን ነገር የሚያርቅ የለም፡፡ አላህ ሆይ! ለጥሪዎችህና ለትዛዛትህ ምላሽ ሰጥቻለሁ፡፡ ከእገዛዎች በኋላ እገዛህን እሻለሁ፡፡ መልካም ነገሮች ሁሉ በእጅህ ነው፡፡ ተንኮልም ካንተ አይመነጭም፡፡ እኔ ካንተ የተገኘሁ ነኝ፡፡ ወዳንተም ተመላሽ ነኝ፡፡ አላህ ሆይ! አንተ የተባረክ እና እጅጉን የላቅክ ጌታ ነህ፡፡ ምሕረትን እጠይቅሃለሁ፡፡ ወዳንተም በንስሐ እመለሳለሁ፡፡/

(ይህ ዱዓ በተለይ የሌሊት ሰላት መክፈቻ የሆነ ዱዓ ነው፡፡)

3/16