16

«رَبِّ قِنِي عَذَابَكَ يَوْمَ تَبْعَثُ عِبَادَكَ»
{وهو دعاء يُشرع قوله في الصلاة فيقال في السجود أو بعد التشهد الأخير قبل السلام}

‹‹አልላሁምመ ቂኒ ዐዛበክ የውመ ተብዐሡ ዒባደክ፡፡››

/አላህ ሆይ! ባሮችህን ከሞት በኋላ በምታስነሳበት እለት ከቅጣትህ ጠብቀኝ፡፡/

(ይህን ዱዓ በተለይ በሱጁድ ወይም ሰላትን በሰላምታ ከማጠናቀቅ በፊት ባለው አት-ተሒያቱ በኋላ ማለት ተደንግጓል)

16/16