15
- /አላህ ሆይ! በምስራቅና በምዕራብ እንዳራራቅከው በእኔና በሐጢአቶቼ መካከል አራርቅ፡፡ አላህ ሆይ! ነጭ ልብስ ከእድፍ እንደሚነጻ ሁሉ ከሐጢአቶቼ አንጻኝ፡፡...
- /የጂብሪል፣ የሚካኢል፣ የኢስራፊል ጌታ የሆንከው፣ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ የሆንከው፣ ሩቁንም እውነታውንም ዐዋቂ የሆንከው አላህ ሆይ! ባሮችህ ይለያዩበት በ...
- /ፊቴን ወደዚያ ሰማያትንና ምድርን ወደ ፈጠረው ጌታ አዞርኩ፡፡ ወደ እምነቴ የተዘነበልኩ ነኝ፡፡ ከአጋሪዎችም አይደለሁም፡፡ በርግጥ ስግደቴ፣ መስዋዕቴ፣ ሕይወ...
- /አላህ ሆይ! ባንተ ላይ ከሚነገሩ ያልተገቡ ንግግሮች በእጅጉ የጠራህ ጌታ ነህ፡፡ ጌታችን ሆይ! በምስጋናዎችህ ይሁንብህ ለኔ ወንጀሎቼን ማርልኝ፡፡/(ይህን...
- /አላህ ሆይ! በውዴታዎችህ ከድንገታዊ መቅሰፍትህ፣ ሰፊ በሆኑት ይቅርታዎችህ ከቅጣቶችህ እጠበቃለሁ፡፡ አላህ ሆይ! ካንተ ቅጣቶች ባንተ እጠበቃለበሁ፡፡ አላህ...
- /አላህ ሆይ! ወንጀሎቼን በሙሉ ማርልኝ፡፡ በጣም ጥቃቅን የሆኑትንም፡፡ በጣም ትላልቅ የሆኑትንም፡፡ የመጀመሪያዎቹንም የመጨረሻዎቹንም፡፡ ግልጽ የሆኑትንም ድብ...
- /አላህ ሆይ! በልቤ ውስጥ ብርሃን አድርግልኝ፡፡ በአንደበቴ ውስጥም ብርሃን አድርግልኝ፡፡ በመስሚያዬ ውስጥም ብርሃን አድርግልኝ፡፡ በአይኔ ውስጥም ብርሃን አ...
- /አላህ ሆይ! ከጀሃነም ቅጣትና ከቀብር ቅጣት ከሕይወትና ከሞት ፈተና እንዲሁም ከአታላዩ መሲሕ አድደጅጃል ባንተ እጠበቃለሁ፡፡/ (ይህን ዱዓ በተለይ ሰላት...
- /አላህ ሆይ! አንተን በማስታወስ፣ አንተን በማመስገንና ላንተ ብቻ በሚፈጸም እጅግ ያመረ አምልኮ ላይ እርዳኝ፡፡/(ይህን ዱዓ በተለይ ሰላትን በሰላምታ ከማጠና...
- /አላህ ሆይ! ያሳለፍኩትን፣ ያዘገየሁትን፣ የደበቅኩትን፣ ይፋ ያደረግኩትን፣ ድንበር ያሳለፍኩበትን፣ ከእኔ ይበልጥ አንተ የምታውቀውን ወንጀሌን ማርልኝ፡፡ በር...
- /አላህ ሆይ! ወደሃጢአት ከሚወስዱ ተግባራትና ከእዳ ባንተ እጠበቃለሁ፡፡/(ይህን ዱዓ በተለይ ሰላትን በሰላምታ ከማጠናቀቅ በፊት ባለው አት-ተሒያቱ በኋላ ማለ...
- /አላህ ሆይ! ጀነትን እጠይቅሃለሁ፤ ከእሳት ቅጣም ባንተ እጠበቃለሁ፡፡/(ይህን ዱዓ በተለይ ሰላትን በሰላምታ ከማጠናቀቅ በፊት ባለው አት-ተሒያቱ በኋላ ማለት...
- /አላህ ሆይ! ከስስት ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከፍርሃትም ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ ወደመጃጀት እድሜ ከመድረስም ባንተ እጠበቃለሁ፡፡ ከምድራዊ ሕይወትም ፈተና ባንተ እ...
- /አላህ ሆይ! በብዛት ነፍሴን መበደልን በድያለሁ፡፡ ካንተ በስተቀር ወንጀሎችን የሚምር የለም፡፡ ካንተ በሆነ ምሕረት ወንጀሎቼን ማርልኝ፡፡ እዘንልኝም፡፡ በር...
- /አላህ ሆይ! ቀላል የሆነን መተሳሰብን ተሳሰበኝ፡፡/(ይህን ዱዓ በተለይ በሱጁድ ወይም ሰላትን በሰላምታ ከማጠናቀቅ በፊት ባለው አት-ተሒያቱ በኋላ ማለት ተደ...
- /አላህ ሆይ! ባሮችህን ከሞት በኋላ በምታስነሳበት እለት ከቅጣትህ ጠብቀኝ፡፡/(ይህን ዱዓ በተለይ በሱጁድ ወይም ሰላትን በሰላምታ ከማጠናቀቅ በፊት ባለው አት...