14

«اللهُمَّ إِنِّي ظَلَمْتُ نَفْسِي ظُلْمًا كَثِيرًا وَلَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إِلَّا أَنْتَ، فَاغْفِرْ لِي مَغْفِرَةً مِنْ عِنْدِكَ، وَارْحَمْنِي إِنَّكَ أَنْتَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ»
{وهو دعاء يُشرع قوله في الصلاة فيقال في السجود أو بعد التشهد الأخير قبل السلام}

‹‹አልላሁምመ ኢንኒ ዘለምቱ ነፍሲ ዙልመን ከሢረን ላ የግፊሩ,ዝዙኑበ ኢልላ አንተ ፈ-ግፊር ሊ መግፊረተን ሚን ዒንዲክ ኢርሐምኒ ኢንነከ አንተ-ልገፉሩ-ርረሒም፡፡››

/አላህ ሆይ! በብዛት ነፍሴን መበደልን በድያለሁ፡፡ ካንተ በስተቀር ወንጀሎችን የሚምር የለም፡፡ ካንተ በሆነ ምሕረት ወንጀሎቼን ማርልኝ፡፡ እዘንልኝም፡፡ በርግጥ አንተ እጅግ መሐሪና እጅግ አዛኝ ነህ፡፡/

(ይህን ዱዓ በተለይ በሱጁድ ወይም ሰላትን በሰላምታ ከማጠናቀቅ በፊት ባለው አት-ተሒያቱ በኋላ ማለት ተደንግጓል)

14/16