13

«اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنْ الْبُخْلِ وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ الْجُبْنِ وَأَعُوذُ بِكَ أَنْ أُرَدَّ إِلَى أَرْذَلِ الْعُمُرِ وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ فِتْنَةِ الدُّنْيَا وَأَعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ الْقَبْرِ»
{وهو دعاء يُشرع قوله في التشهد الأخير قبل السلام}

አላሁመ ኢኒ አ ኡዙ ቢከ ምነል ቡኽሊ ወአኡዙ ቢከ ምናል ጁብኒ ወአኡዙ ቢከ ምን አን ኡረደ ኢላ አርዘሊል ኡሙር ወአ ኡዙቢከ ምን ፍትነቲዱንያ ወአኡዙ ቢከ ምን አዛቢል ቀብሪ

አለህ ሆይ ከስስት በአንተ እጠበቃለሁ፤ ከፍርሃት በአንተ እጠበቃለሁ፤ ከፍርሃት በአንተ እጠበቃለሁ፤በእድሜ በጣም ገፍቶ ከመጃጀት በአንተ እጠበቃለሁ፤ ከዚህች ዓለም ፈተና በአንተ እጠበቃለሁ፤ ከዚህች ዓለም ፈተና ከቀብር ውስጥ ቅጣት በአንተ እጠበቃለሁ፡፡

ከሰላምታ በፊት ተሻሁድ ውስጥ እንዲደረግ የታዘዘ ዱዓ ነው

13/16