12

«اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ الْجَنَّةَ، وَأَعُوذُ بِكَ مِنَ النَّارِ»
{وهو دعاء يُشرع قوله في التشهد الأخير قبل السلام}

አላሁመ ኢኒ አስ አሉካል ጀና ወ አ ኡዙ ቢከ ሚነናር

“አለህ ሆይ ፣ ጀነትን እለምንሃለሁ ፣ ከጀሀነም እሳት በአንተ እጠበቃለሁ”

(በተሸሁድ ሰላምታ በፊት እንዲደረግ የታዘዘ ዱዓ ነው)

12/16