11

«اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْمَأْثَمِ، وَالْمَغْرَمِ»
{وهو دعاء يُشرع قوله في التشهد الأخير قبل السلام}

አላሁመ ኢኒ አኡዙ ቢከ ምነል መእሰሚ ወልመግረሚ

“አለህ ሆይ ፣ ከኃጢአትና ከእዳ በአንተ እጠበቃለሁ”

(በተሸሁድ ሰላምታ በፊት እንዲደረግ የታዘዘ ዱዓ ነው)

11/16