10

«اللهُمَّ اغْفِرْ لِي مَا قَدَّمْتُ وَمَا أَخَّرْتُ، وَمَا أَسْرَرْتُ وَمَا أَعْلَنْتُ، وَمَا أَسْرَفْتُ، وَمَا أَنْتَ أَعْلَمُ بِهِ مِنِّي، أَنْتَ الْمُقَدِّمُ وَأَنْتَ الْمُؤَخِّرُ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ»
{وهو دعاء يُشرع قوله في التشهد الأخير قبل السلام}

‹‹አልላሁምመ ኢግፊር ሊ ማ ቀድደምቱ ወማ አኽኸርቱ ወማ አስረርቱ ወማ አዕለንቱ ወማ አስረፍቱ ወማ አንተ አዕለሙ ቢሂ ሚንኒ አንተ-ልሙቀድዲሙ ወንተ-ልሙአኽኺሩ ላ ኢላሀ ኢልላ አንት፡፡››

/አላህ ሆይ! ያሳለፍኩትን፣ ያዘገየሁትን፣ የደበቅኩትን፣ ይፋ ያደረግኩትን፣ ድንበር ያሳለፍኩበትን፣ ከእኔ ይበልጥ አንተ የምታውቀውን ወንጀሌን ማርልኝ፡፡ በርግጥ አንተ ቅጣትን የምታስቀደምና የምታዘገይ የሆንክ ጌታ ነህ፡፡ ካንተ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡/

(ይህን ዱዓ በተለይ ሰላትን በሰላምታ ከማጠናቀቅ በፊት ባለው አት-ተሒያቱ በኋላ ማለት ተደንግጓል)

10/16