ኢኪዲዳ በር
Lytfqho ድር
የነቢዩ ፀሀይ
ተቆጣጣሪው ደራሲነት
መጽሐፉን ያውርዱ
الغغ ቋንቋ
العربية
English
Italiano
Français
فارسی
فارسی دری
Español
中文
Ўзбек тили-Uzbeki turkish
മലയാളം
हिन्दी
Hausa
Ελληνικά
қазақ тілі
ភាសាខ្មែរ
Português-Brazil
Estonian
Dutch (Netherlands)
كوردی سۆرانی
Punjabi
Finnish (Finland)
Croatian
Hungarian (Magyar)
kannada
Norwegian
Oromo
Polish
Slovak
Serbian
Swedish
नेपाली
Bahasa Indonesia
اُردُو
Türkçe
Тоҷикӣ
پښتو
Malay
Deutsch
বাংলা
Ўзбек тили
Việt Nam
Русский
Кыргызча
Azərbaycanlı
Shqip
አማርኛ
українська
ئۇيغۇرچە
Português
Български
Bosanski
தமிழ்
Tagalog
සිංහල
ዋና
ምድቦች
ቋንቋዎች
አግኙን
العربية
English
Italiano
Français
فارسی
فارسی دری
Español
中文
Ўзбек тили-Uzbeki turkish
മലയാളം
हिन्दी
Hausa
Ελληνικά
қазақ тілі
ភាសាខ្មែរ
Português-Brazil
Estonian
Dutch (Netherlands)
كوردی سۆرانی
Punjabi
Finnish (Finland)
Croatian
Hungarian (Magyar)
kannada
Norwegian
Oromo
Polish
Slovak
Serbian
Swedish
नेपाली
Bahasa Indonesia
اُردُو
Türkçe
Тоҷикӣ
پښتو
Malay
Deutsch
বাংলা
Ўзбек тили
Việt Nam
Русский
Кыргызча
Azərbaycanlı
Shqip
አማርኛ
українська
ئۇيغۇرچە
Português
Български
Bosanski
தமிழ்
Tagalog
සිංහල
إلغاء
ዋና
ምድቦች
የዱዓእ ሥነ ምግባር
የአለህ ምስጋናዎች / ውዳሴዎች
የቁርዓን ዱዓ (ዱዓዎች)
ከሰላት ዱዓ (ዱዓዎች)
የነብዩ ዱዓኦች/ልመናዎች
ነብያዊ ልመናዎች
የማለዳ ውዳሴዎች
የማታ ውዳሴዎች
የሩቅያ ዱኣኦች
አላህ በቂዬ ነው ፤ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ እርሱም የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው ፡፡(ተውባ 129)
ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ጥራት ይገባህ፡፡ እኔ በእርግጥ ከበዳዮቹ ፡፡ (አንቢያ 87)
«ጌታዬ ሆይ! ሰላትን አዘውትሬ የምሰግድ አድርገኝ፡፡ ከዘሮቼም (አድርግ)፡፡ ጌታችን ሆይ! ጸሎቴንም ተቀበለኝ፤ (ኢብራሂም 40)
«ጌታዬ ሆይ! ከአንተ ዘንድ መልካም ዘርን ለኔ ስጠኝ አንተ ጸሎትን ሰሚነህና»፡፡ (አለ ኢምራን 38)
«ጌታችን ሆይ! ኃጢአቶቻችንንና በነገራችን ሁሉ ወሰን ማለፋችንን ለእኛ ማር፣ ይዞታችንንም አደላድል፣ በከሓዲዎችም ሕዝቦች ላይ እርዳን» (አለ ኢምራን 147)
«ጌታዬ ሆይ ማር፤ እዘንም፡፡ አንተም ከአዛኞች ሁሉ በላጭ ነህ፡፡» (አል ሙዕሚኑን 118)
«ጌታዬ ሆይ! እኔ ነፍሴን በደልኩ፡፡ ለእኔም ምህረትህን ስጠኝ (ቀሰስ 16)
«ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ ትዕግስትን አንቧቧ፤ ጫማዎቻችንንም አደላድል፤ በከሓዲያን ሕዝቦችም ላይ እርዳን (አል በቀራህ 250)
«ጌታችን ሆይ! ቅኑን መንገድ ከመራኸን በኋላ ልቦቻችንን አታዘምብልብን፡፡ ከአንተ ዘንድ የኾነን ችሮታም ለኛ ስጠን፡፡ አንተ በጣም ለጋስ ነህና፡፡» ((አለ ኢ...
«ጌታዬ ሆይ! ልቤን አስፋልኝ ፤ ነገሬንም ለእኔ አግራልኝ፡፡ (ጣሃ 25-26)
«እኔ መከራ አገኘኝ አንተም ከአዛኞች ሁሉ ይበልጥ አዛኝ ነህ» (አል አንቢያ 83)
በልም «ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ፡፡ባንተም ጌታዬ ሆይ! (በነገሮቼ) ወደእኔ ከመጣዳቸው እጠበቃለሁ፡፡» ((አል ሙዕሚኑን 97-98)
«ጌታችን ሆይ! የገሀነምን ቅጣት ከእኛ ላይ መልስልን ቅጣቷ የማይለቅ ነውና» ( አል ፉርቃን 65)
«ጌታችን ዕውቀቱ ሁሉን ነገር ሰፋ፡፡ በአላህ ላይ ተጠጋን፡፡ ጌታችን ሆይ! በኛና በወገኖቻችን መካከል በውነት ፍረድ፡፡ አንተም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነህ» (አ...
«ጌታችን አላህ ሆይ! ስጠን አንተ ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነህና፡፡»(አል ማዕዳ 114)
«ጌታችን ሆይ! ከአንተ ዘንድ እዝነትን ስጠን፤ ለእኛም ከነገራችን ቅንን አዘጋጅልን» ( አል ከህፍ 10)
ጌታዬ ሆይ! ዕውቀትን ስጠኝ! በደጋጎቹም ሰዎች አስጠጋኝ፡፡( አሹ አራዕ 83)
«ጌታዬ ሆይ! ዕውቀትንም ጨምርልኝ» ፡፡ (ጣሃ 114)
«ጌታዬ ሆይ! እኔ ከመልካም ነገር ወደኔ ለምታወርደው ፈላጊ ነኝ» (ቀሰስ 24)
«ጌታችን ሆይ! ከሚስቶቻችንና ከዘሮቻችን ለዓይኖች መርጊያን ለእኛ ስጠን፡፡ አላህን ለሚፈሩትም መሪ አድርገን» (አል ፉርቃን 74)
«ጌታዬ ሆይ! ያቺን በእኔና በወላጆቼ ላይ የለገስካትን ጸጋህን እንዳመሰግን የምትወደውንም በጎ ሥራ እንድሠራ ምራኝ በችሮታህም በመልካሞቹ ባሮችህ ውስጥ አግባኝ...
«ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና በኛም ላይ ተመለስን፤ አንተ ጸጸትን ተቀባዩ ሩኅሩኅ አንተ ብቻ ነህና፡፡»(አል በቅራህ 128)...
አጋራ
Aa
የቅርጸ-ቁምፊ መጠን
Dubai
Droid Arabic Naskh
Cairo
Tahoma
18
﴿رَبِّ زِدْنِي عِلْماً﴾
[طـه: ۱۱٤]
«ጌታዬ ሆይ! ዕውቀትንም ጨምርልኝ» ፡፡ (ጣሃ 114)
18/22
×
×
ዋና
ምድቦች
ቋንቋዎች
አግኙን
ኢኪዲዳ በር
Lytfqho ድር
የነቢዩ ፀሀይ
ተቆጣጣሪው ደራሲነት