«اللَّهُمَّ رَبَّنَا لَكَ الحَمْدُ أَنْتَ قَيِّمُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضِ، وَلَكَ الحَمْدُ أَنْتَ رَبُّ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضِ وَمَنْ فِيهِنَّ، وَلَكَ الحَمْدُ أَنْتَ نُورُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضِ وَمَنْ فِيهِنَّ، أَنْتَ الحَقُّ، وَقَوْلُكَ الحَقُّ، وَوَعْدُكَ الحَقُّ، وَلِقَاؤُكَ الحَقُّ، وَالجَنَّةُ حَقٌّ، وَالنَّارُ حَقٌّ، (وَالنَّبِيُّونَ حَقٌّ، وَمُحَمَّدٌ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ حَقٌّ) وَالسَّاعَةُ حَقٌّ، اللَّهُمَّ لَكَ أَسْلَمْتُ، وَبِكَ آمَنْتُ، وَعَلَيْكَ تَوَكَّلْتُ، (وَإِلَيْكَ أَنَبْتُ) وَإِلَيْكَ خَاصَمْتُ، وَبِكَ حَاكَمْتُ، فَاغْفِرْ لِي مَا قَدَّمْتُ وَمَا أَخَّرْتُ، وَأَسْرَرْتُ وَأَعْلَنْتُ، وَمَا أَنْتَ أَعْلَمُ بِهِ مِنِّي، (أَنْتَ المُقَدِّمُ، وَأَنْتَ المُؤَخِّرُ) لاَ إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ»
‹‹አልላሁምመ ረበረበና ለከ-ልሐምዱ አንተ ቀይዪሙ-ስማማወቲ ወ-ልአርዲ ወለከ-ልሐምዱ አንተ ረብቡ-ስሰማዋቲ ወ-ልአርዲ ወመን ፊሂንነ ወለከ-ልሐምዱ አንተ ኑሩ-ስማዋቲ ወ-ልአርዲ ወመን ፊሂንነ አንተ-ልሐቅቁ ወቀውሉከ-ልሐቅ፣ ወወዕዱከ-ልሐቅ ወሊቃኡከ-ልሐቅ ወ-ልጀነቱ ሐቅ ወ-ንናሩ ሐቅ (ወ-ንነቢዩነ ሐቅ ወመሐመዱን ሰልለላሁ ዐለይሂ ወሰለመ ሐቅ) ወ-ስሳዓቱ ሐቅ አልላሁምመ ለከ አስለምቱ ወቢ ኣመንቱ ወለይከ ተወከልቱ (ወኢለይከ አንብቱ) ወኢለይከ ኻሰምቱ ወቢከ ሓከምቴ ፈ-ግፊር ሊ ማ ቀድምቱ ወማ አኸርቱ ወአስርረቱ ወማ አንተ አዕለሙ ቢ ሚንኒ (አንተ-ልሙቀድዲሙ ወአንተ-ልሙአኽኺሩ) ላ ኢላሀ አልላ አንት››
/አላህ ሆይ! ምስጋና ላንተ ይገባህ አንተ የሰማያትና የምድር አስተናባሪ ነህ፡፡ ምስጋና ላንተ ይገባህ አንተ የሰማያትና የምድር፣ በውሳጣቸውም የሚገኙ ነገሮች ሁሉ ጌታ ነህ፡፡ ምስጋና ይገባህ አንተ የሰማያትና የምድር፣ በውሳጣቸውም የሚገኙ ነገሮች ብርሃን ነህ፡፡ በርግጥ አንተ እውነታ ነህ፡፡ ንግግርህም እውነት ነው፡፡ ቃል-ኪዳንህም እውነተኛ ነው፡፡ ካንተ ጋር መገናኝትም እውነት ነው፡፡ ጀነትም እውነት ነች፡፡ እሳትም እውነት ነች፡፡ (ነቢያትም እውነት ናቸው፡፡ ሙሐመድም የአካህ ሰላምና እዝነት በእሳቸው ላይ ይሁን እውነት ናቸው) የመጨረሻዋ የአለም ምጻሜም እውነት ነች፡፡ አላህ ሆይ! ላንተ እጅ ሰጠሁ፡፡ ባንተም አምንኩ፡፡ ባንተ ላይም ተመካሁ፡፡ (ወዳንተም ንሰሐ -/ተውባህ/- በማድረግ ተመለስኩ፡፡ ፍትሕንም ወዳንተ አደረግኩ፡፡ እውነተኛ ፍርድንም ባንተ ላይ አደረግኩ፡፡ ያሳለፍኩትንም፣ የወደፊት ያዘገየሁትንም፣ የደበቅኩትንም፣ ግልጽ ያወጣሁትንም፣ ከኔ በላይ አንተ የምታውቃቸው የሆኑትንም ሃጢቶቼን ማርልኝ፡፡ (በርግጥ አንተ የምታስቀድምም የምታዘገይም የሆንክ ጌታ ነህ፡፡) በርግጥ ካንተ በስተቀር አምላክ የለም፡፡/