7

«اللهُمَّ لَكَ الْحَمْدُ كُلُّهُ، وَإِلَيْكَ يَرْجِعُ الْأَمْرُ كُلُّهُ»

‹‹አልላሁምመ ለከ-ልሐምዱ ኩልሉሁ ወኢለይከ ዩርጀዑ-ልአምሩ ኩልሉሁ››

/አላህ ሆይ! ምስጋናዎች ሁሉ ላንተ የተገቡ ናቸው፡፡ ነገሮች ሁሉ ወዳንተ ተመላሾች ናቸው፡፡/

7/24