6

«رَبَّنَا لَكَ الْحَمْدُ مِلْءُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ، وَمِلْءُ مَا شِئْتَ مِنْ شَيْءٍ بَعْدُ، أَهْلَ الثَّنَاءِ وَالْمَجْدِ، أَحَقُّ مَا قَالَ الْعَبْدُ، وَكُلُّنَا لَكَ عَبْدٌ: اللهُمَّ لَا مَانِعَ لِمَا أَعْطَيْتَ، وَلَا مُعْطِيَ لِمَا مَنَعْتَ، وَلَا يَنْفَعُ ذَا الْجَدِّ مِنْكَ الْجَدُّ»

ረበና ለከል ሃምዱ ሚልአሰማዋቲ ወል አርድ ወምሚል አማሺ እተ ምን ሸይኢን በኢዱ አህሉሰናኢ ወልመጅድ አሀቁ ማቃለል አብዱ ወኩሉና ለከ አብዱን...

«ጌታችን ሆይ ሰማያትንና ምድርን የሚሞላ ምጋና ለአንተ ይሁን፤ አንተ የምትፈልገውን ነገር ሁሉ የሞላ የሆነ፣ የምስጋና እና የክብር ባለቤት ፣ ባሪው የተናገረውን የሚመጥን የሚመጥን ፣ እኛ ሁላችንም ባሪያህ ነን፤ አለህ ሆይ አንተ የሰጠውን የሚከለክል የለም፤ አንተ የከለከልከውን የሚሰጥ የለም፤ የሀብት ባለቤት አይጠቅምም፤ ሀብትም ከአንተ ነው፡፡

6/24