19

«اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ بِأَنَّ لَكَ الْحَمْدُ، لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ الْمَنَّانُ، بَدِيعُ السَّمَوَاتِ وَالْأَرْضِ، يَا ذَا الْجَلَالِ وَالْإِكْرَامِ، يَا حَيُّ يَا قَيُّومُ»
{ورد في الحديث أن هذا الدعاء هو اسم الله الأعظم الذي إذا دُعي به أجاب وإذا سُئل به أعطى}

‹‹አላሁምመ ኢንኒ አስአሉከ ቢአንነ ለከ-ልሐምድ፡፡ ላ ኢላሀ አልላ አንተ-ልመንናን፡፡ በዲዑ-ስሳማዋቲ ወ-ልአርድ፡፡ ያ ዘ-ልጀላሊ ወ-ልኢክራም፡፡ ያ ሐይዩ ያ ቀይዩም፡፡››

/አላህ ሆይ! ምስጋና ላንተ እንደሆነ፣ ካንተ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ አንተም ጸጋዎችን በእጅጉ ሰጪ፣ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ (አስገኚ)፣ የክብርና የልእልና ባለቤት እንደሆንክ፣ አንተም ዘውትር ሕያውና ነገሮችን አስተናባሪ እንደሆንክ እየመሰከርኩ እጠይቅሃለሁ፡፡

(ይህ ዱዓ እጅግ የላቁ የሆኑ የአላህ ስሞችን የያዘና በዚህ ስሞቹ ዱዓ ከተደረገና ከተጠየቀ አላህ (ሱ.ወ) ምላሽ የሚሰጥና የተጠየቀውንም ነገር የሚሰጥ መሆኑ በሐዲስ ተዘግቧል)

19/24