18

«اللَّهُمَّ أَنْتَ رَبِّي لاَ إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ، خَلَقْتَنِي وَأَنَا عَبْدُكَ، وَأَنَا عَلَى عَهْدِكَ وَوَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ، أَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ، أَبُوءُ لَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ، وَأَبُوءُ لَكَ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لِي، فَإِنَّهُ لاَ يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إِلَّا أَنْتَ»

አላሁመ አንተ ረቢ ለኢላሀ ኢላ አንተ ኸለቅተኒ ወአነ አብዱከ ወአነ አላ አህዲከ ወወአዲከ መስተጠአቱ አ ኡዙ ቢከ ሚን ሸሪ ማሰነእቱ አቡኡ ለከ ቢኒእመቲከ አለየ ወአቡኡ ቢዘንቢ..

አለህ ሆይ አንተ አምላኬ ነህ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም ፈጥረኽኛል እኔ ባሪያህ ነኝ፤ ዕኔ የቻልኩትን ያህል ያንተን ቃል ኪዳን በዕምነት ለመሙላት እሞክራለው፤ ከሰራሁት ነገር ከመጥፎው ከአንተ እጠበቃሁ በእኔ ላይ ለዋልከው ፀጋ እውቅናን እሰጣለሁ፤ ሐጢአቴንም እኛዘዛለሁ፤ ማረኝ ከአንተ ውጭ ሐጢዓትን የሚምር የለም

18/24