17

«لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ وَحْدَهُ، أَنْجَزَ وَعْدَهُ، وَنَصَرَ عَبْدَهُ، وَهَزَمَ الْأَحْزَابَ وَحْدَهُ»

‹‹ላ ኢላሀ ኢልለላሁ ወሐደህ፣ አንጀዘ ወዕደህ፣ ወነሰረ ዐብደህ፣ ወሀዘመ-ልአሕዛበ ወሕደህ፡፡››

/ ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ብቻውን ነው፡፡ ቃል-ኪዳኑንም ፈጸመ፡፡ ባሪያውንም ረዳ፡፡ አሕዛብንም ብቻውን አሸነፈ፡፡/

17/24