14
- / ምስጋና አላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው፡፡ እጅግ በጣም ሩሕሩሕ እጅግ በጣም አዛኝ፡፡ የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው፡፡/ (አል-ፋቲሐህ ፡ 2 -4)...
- / ምስጋና ሰማያታትንና ምድርን፣ መላክእክትን ባለ ሁለት ሁለት፣ ባ፤ ሶስት ሶስትም፣ ባለ አራት አራትም ክንፎች የኾኑ መልክተኞች አድራጊ ለኾነው አላህ ይገ...
- /ምስጋና ለዚያ ሰማያትንና ምድርን ለፈጠረው ጪለማዎችንና ብርሃንንም ላደረገው ለአላህ የተገባ ነው፡፡/ (አል-አንዓም ፡ 1)
- /ምስጋና ለዚያ በሰማያትም ያለ በምድርም ያለ ሁሉ የርሱ ለኾነው ለአላህ ምስጋና ይገባው፡፡ በመጨረሻይቱም ዓለም ምሽጋና ለእርሱ ብቻ ነው፡፡ እርሱም ብልሃተኛው...
- /በርከት ያለ፣ መልካም እና የተባረከ ምስጋና ለአላህ ይገባው፡፡/
- /ጌታችን ሆይ! የሰማያትና የምድር ሙሉ ከአንዳች ነገር በኋላ አንተ የፈለግከውን ያህል ሙሉ ምስጋና ላንተ ይገባህ፡፡ በርግጥ አንተ የምስጋና የልእልና ባለቤት...
- /አላህ ሆይ! ምስጋናዎች ሁሉ ላንተ የተገቡ ናቸው፡፡ ነገሮች ሁሉ ወዳንተ ተመላሾች ናቸው፡፡/
- /አላህ ሆይ! ምስጋና ላንተ ይገባህ አንተ የሰማያትና የምድር አስተናባሪ ነህ፡፡ ምስጋና ላንተ ይገባህ አንተ የሰማያትና የምድር፣ በውሳጣቸውም የሚገኙ ነገሮች...
- /አላህ ሆይ! አንተ የሰማያት ጌታ፣ የምድርም ጌታ፣ የታላቁ ዐርሽም ጌታ፣ የኛም ጌታና የሁሉም ነገርም ጌታ ነህ፡፡ ጥሬንና ፍሬን ፈልቃቂ የሆንክ፣ ተውራንት፣...
- /አላህ ሆይ! በርግጥ አንተን ምስክር አደርጋለሁ፡፡ መላእክትህንም የዐርሽህንም ተሸካሚ -(መላእክቶችህንም)- ምክስክር አደርጋለሁ፡፡ በሰማያት ውስጥ የሚገኙት...
- /አላህ ሆይ! በርግጥ አንተ ካንተ በስተቀር ሌላ አምላክ የሌለ አምላክ፣ አንተ ብቸኛና የሁሉም መጠጊያ፣ ያ ፍጹም የማይወልደውና ፍጹም ያልተወለደው ለርሱም ፍ...
- /በርግጥ ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ እርሱ ታላቅና ቻይ የሆነ ጌታ ነው፡፡ በርግጥ ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ እርሱ የላቀ የዐርሽ ጌ...
- / አላህ፤ አላህ ጌታዬ ነው አንዳችም ነገር በርሱ ላይ አላጋራም፡፡/(ይህ በጭንቅ እና በችግር ጊዜ የሚደረግ ዱዓ ነው፡፡)
- /ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም ብቻውን ነው አጋር የለውም፡፡ አላህ በርግጥ መላቅን በአጅጉ ላቀ፡፡ በርከት ያለ ምስጋና ለአላህ ይገባው፡፡ የዓለማት ጌ...
- /ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም ብቻውን ነው አጋር የለውም፡፡ ንግስናም ለርሱ የተገባ ነው፡፡ ምስጋናም ለርሱ የተገባ ነው፡፡ እርሱ በሁሉም ነገር ላይ...
- / ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ብቻውን ነው፡፡ ቃል-ኪዳኑንም ፈጸመ፡፡ ባሪያውንም ረዳ፡፡ አሕዛብንም ብቻውን አሸነፈ፡፡/
- /አላህ ሆይ! አንተ ጌታዬ ነህ፡፡ ካንተ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አንተ ፈጥረኸኛል፡፡ እኔ ደግሞ ባሪያህ ነኝ፡፡ በቃልህም በኪዳንህም ላይ ነኝ፡፡ ከሰ...
- /አላህ ሆይ! ምስጋና ላንተ እንደሆነ፣ ካንተ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ አንተም ጸጋዎችን በእጅጉ ሰጪ፣ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ (አስገኚ)፣ የክብርና...
- /ባንተ ላይ ከሚነገሩ ተገቢ ያልሆኑ ነገሮች በእጅጉ የጠራህ የሆንከው ጌታችን ሆይ! ምን ያህል በእጅጉ የላቅክ የሆንክ ነህ፡፡/
- /የሃይል፣ የግዛት፣ የኩራትና የልዕልና ባለቤት የሆነው ለአላህ በርሱ ላይ ከሚነገሩ ተገቢ ያልሆኑ ነገሮች በእጅጉ ጠራ፡፡/
- /የሃይል፣ የግዛት፣ የኩራትና የልዕልና ባለቤት የሆነው-(ሶስት ጊዜ)- አላህ እጅግ የላቀ ነው፡፡/
- /አላህ በእጅጉ መላቅን የላቀ ነው፡፡ በርከት ያለ ምስጋና ለአላህ ይገባው፡፡ በቀንም በማታም በርሱ ላይ ከሚነገሩ ያልተገባ ነገር በእጅጉነ አላህ ጠራ፡፡/
- ዱዓ የሚያደርግ ሰው አላህን (ሱ.ወ) ካወደሰ በኋላ በነቢዩ የአላህ ሰላምና እዝነት በእሳቸው ላይ ይሁን ላይ ሰለዋት ማውረዱ በእጅጉ የተወደደ ነው፡፡ /አላህ...
- /የንግስና ባለቤት የኾንክ አላህ ሆይ! ለምትሻው ሰው ንግሥናን ትሰጣለህ፡፡ ከምትሻውም ሰው ንግሥናን ትገፍፋለህ፡፡ የምትሻውንም ሰው ታልቃለህ፡፡ የምትሻውንም...