10

«اللهُمَّ رَبَّ السَّمَوَاتِ وَرَبَّ الْأَرْضِ وَرَبَّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ، رَبَّنَا وَرَبَّ كُلِّ شَيْءٍ، فَالِقَ الْحَبِّ وَالنَّوَى، وَمُنْزِلَ التَّوْرَاةِ وَالْإِنْجِيلِ وَالْفُرْقَانِ، أَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ كُلِّ شَيْءٍ أَنْتَ آخِذٌ بِنَاصِيَتِهِ، اللهُمَّ أَنْتَ الْأَوَّلُ فَلَيْسَ قَبْلَكَ شَيْءٌ، وَأَنْتَ الْآخِرُ فَلَيْسَ بَعْدَكَ شَيْءٌ، وَأَنْتَ الظَّاهِرُ فَلَيْسَ فَوْقَكَ شَيْءٌ، وَأَنْتَ الْبَاطِنُ فَلَيْسَ دُونَكَ شَيْءٌ، اقْضِ عَنَّا الدَّيْنَ، وَأَغْنِنَا مِنَ الْفَقْرِ»

‹‹አልላሁምመ ረብበ-ስሰማዋቲ ወረብበ-ልአርዲ ወረብበ-ልዐርሺ-ልዐዚም፤ ረብበና ወረብበ ኩልሊ ሸይእ፡፡ ፋሊቀ-ልሐብቢ ወ-ንነዋ፤ ወሙንዚለ-ትተውራቲ ወ-ልኢንሊ ወ-ልፉርቃን አዑዙ ቢከ ሚን ሸርሪ ኩልሊ ሸይኢን አንተ ኣኺዙን ቢናሲየቲሂ፡፡ አላሁምመ አንተ-ልአውወሉ ፈለይሰ ቀብለከ ሸይእ፡፡ አንተ-ልኣኺሩ ፈለይሰ በዕደከ ሸይእ፡፡ ወአንተ-ዝዟሂሩ ፈለይሰ ፈውቀከ ሸይእ፡፡ ወአንተ-ልባጢኑ ፈለይሰ ዱነከ ሸይእ፡፡ ኢቅዲ ዐንና አድ-ደይነ፣ ወአግኒና ሚነ-ልፈቅር፡፡››

/አላህ ሆይ! አንተ የሰማያት ጌታ፣ የምድርም ጌታ፣ የታላቁ ዐርሽም ጌታ፣ የኛም ጌታና የሁሉም ነገርም ጌታ ነህ፡፡ ጥሬንና ፍሬን ፈልቃቂ የሆንክ፣ ተውራንት፣ ኢንጂልንና ቁርኣንን አውራጅ የሆንክ -(ጌታ ነህ)- ከሁሉም ምጥፎ ነገር ባንተ እጠበቃለሁ ምክንያቱም አንተ ጅማሮውን የያዝክ የሆንክ ጌታ ነህና፡፡ አላህ ሆይ! በፊትም የነበርክ ነህ ካንተ በፊት ማንም የለም፡፡ አንተም በመጨረሻ ቀሪው ነህ ካንተ በኋላ የሚቀር ማንም የለም፡፡ አንተ ግልጽ የሆክ ጌታ ነህ ካንተ በላይ ግልጽ የሆነ የለም፡፡ አንተ ስውር የሆንክ ጌታ ነህ ካንተ ውጭ ስውር የሆነ ማንም የለም፡፡ አላህ ሆይ! እዳችንን ክፈልልን፡፡ ከድህነትም አብቃቃን፡፡/

10/24