5

(بِسْمِ اللَّهِ، تُرْبَةُ أَرْضِنَا، بِرِيقَةِ بَعْضِنَا، يُشْفَى سَقِيمُنَا، بِإِذْنِ رَبِّنَا)
{يضع من ريق نفسه على أصبعه ثم يضعه على التراب ثم يمسح به موضع الألم أوالجرح ويقول الدعاء}

‹‹ቢስሚ-ልላህ ቱርበቲ አርዲና ቢሪቀቲ በዕዲና ዩሽፋ ሳቂመና ቢኢዝኒ ረብበና፡፡››

/በአላህ ስም፣ በመሬታችን አፈር፣ በአንዳችን ምራቅ በጌታችን ፈቃድ በሽተኛችን ይድናል፡፡›/

(የታመመው ሰው በጣቱ የራሱን ምራቅ ካስነካ በኋላ ጣቱን ምድር ላይ ባለ አፈር ላይ ያስነካና የሚያመውን ወይም የቆሰለበትን ቦታ በመዳሰስ ይህን ዱዓ ማለት አለበት፡፡)

5/12