4

(اللَّهُمَّ رَبَّ النَّاسِ أَذْهِبِ البَاسَ، اشْفِ أَنْتَ الشَّافِي، لاَ شِفَاءَ إِلَّا شِفَاؤُكَ، شِفَاءً لاَ يُغَادِرُ سَقَمًا)
{يمسح بيده اليمنى على الألم أوالمريض ويقول الدعاء}

‹‹አልላሁምመ ረብበ-ንናስ አዝሂቢ-ባስ ኢሽፊ አንተ-ሽሻፊ ላ ሺፋአ ኢልላ ሺፋኡከ ሺፋአን ላ ዩ ጋዲሩ ሰቀመን፡፡››

/አንተ የሰዎች ጌታ የሆንክ አላህ ሆይ! በሽታውንና ሕመሙን አስወግድ፡፡ አድን በርግጥ አዳኙ አንተ ነህ፡፡ ካንተ ከሆነው መድሃኒት በስተቀር ሌላ መድሃኒት የለምና ከኋላው ሌላ በሽታን ትቶ የማይሄድን ጤና ስጥ፡፡/

(የሚያመውን ወይም በሽታው ያለበትን ቦታ በቀኝ እጁ እያሸ ይህን ዱዓ ማለት አለበት)

4/12