بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ ﴿قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ ١ اللَّهُ الصَّمَدُ ٢ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ ٣ وَلَمْ يَكُنْ لَهُ كُفُوًا أَحَدٌ ٤﴾
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ ﴿قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ الْفَلَقِ ١ مِنْ شَرِّ مَا خَلَقَ ٢ وَمِنْ شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ ٣ وَمِنْ شَرِّ النَّفَّاثَاتِ فِي الْعُقَدِ ٤ وَمِنْ شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ ٥﴾
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ ﴿قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ النَّاسِ ١ مَلِكِ النَّاسِ ٢ إِلَهِ النَّاسِ ٣ مِنْ شَرِّ الْوَسْوَاسِ الْخَنَّاسِ ٤ الَّذِي يُوَسْوِسُ فِي صُدُورِ النَّاسِ ٥ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ ٦﴾
قراءة سورة الإخلاص والمعوذتين ثم النفث باليدين ومسح موضع الألم ويفعل ذلك ۳ مرات
የአል-ኢኽላስን፣ የአል-ፈለቅንና የአን-ናስን ምዕራፎች ሶስት ሶስት (3) ጊዜ በእጆች ላይ እትፍ እትፍ እያደረጉ ማንበብ
/በል ‹‹እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡ አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡››/
/በል ‹‹በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡ ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡ ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤ በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡ ከምቀኛም ክፋት በተመቀኘ ጊዜ (እጠበቃለሁ)››/
/በል ‹‹በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡ የሰዎች ሂሉ ንጉሥ በኾነው፡፡ የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡ ብቅ እልም ባይ ከኾና ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡ ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡ ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል፡፡››/