10
- 7 ጊዜ የአል-ፋቲሐን ምዕራፍ ማንበብ/ከተረገመው ሸይጣን በአላህ እጠበቃለሁ፡፡በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩሕሩሕ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡1- ምስጋና ለአላህ ይ...
- አንድ ጊዜ አያተ-ልኩረሲይን ማንበብ/አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ ማንገላጀትም እንቅልፍም አትይዘውም፡፡ በሰማያት ውስጥ...
- የአል-ኢኽላስን፣ የአል-ፈለቅንና የአን-ናስን ምዕራፎች ሶስት ሶስት (3) ጊዜ በእጆች ላይ እትፍ እትፍ እያደረጉ ማንበብ/በል ‹‹እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡...
- /አንተ የሰዎች ጌታ የሆንክ አላህ ሆይ! በሽታውንና ሕመሙን አስወግድ፡፡ አድን በርግጥ አዳኙ አንተ ነህ፡፡ ካንተ ከሆነው መድሃኒት በስተቀር ሌላ መድሃኒት...
- /በአላህ ስም፣ በመሬታችን አፈር፣ በአንዳችን ምራቅ በጌታችን ፈቃድ በሽተኛችን ይድናል፡፡›/(የታመመው ሰው በጣቱ የራሱን ምራቅ ካስነካ በኋላ ጣቱን ምድር ላ...
- /በአላህ ስም/ /በአላህና በችሎታው ከሚያገኘኝና ከምፈረው መጥፎ ነገር እጠበቃለሁ፡፡/(የታመመው ሰው እጁን በሚያመው ቦታ ላይ ካስቀመጠ በኋላ 3 ጊዜ ‹‹ቢስ...
- /ምሉእ በሆኑት የአላህ ቃሎች ከሸይጣንና ከመርዛማ ነገሮች፣ አይተው ጉዳት ከሚያደርሱ አይኖች እጠበቃለሁ፡፡/
- /ምሉእ በሆኑት የአላህ ቃሎች ከፈጠራቸው መጥፎ ነገሮች እጠበቃለሁ፡፡/
- /በምድርም ላይም ይሁን በሰማይ ላይ ያሉ ነገሮች ከስሞቹ ጋር ሳለሁ ምንም አይነት ጉዳት የማያደርሱ ከሆኑ ነገሮች በአላህ ስም እጠበቃለሁ፡፡ በርግጥ እሱ ሰሚ...
- /በአላህ ስም ግዳት ከሚያደርሱብህ ነገሮች፣ ከማንኛውም ነፍስ መጥፎ ነገር፣ ከምቀኛ አይን አክመሃለሁ፡፡ አላህ ያድንሃል፡፡ በአላህ ስም አክምሃለለሁ፡፡/
- /እጅግ የላቀ የሆነውና የላቀው የዐርሽ ጌታ የሆነው አላህ እንዲያድንህ እጠይቀዋለሁ፡፡/ (ይህን ዱዓ 7 ጊዜ ለበሽተኛው ይልለታል፡፡ ታማሚው ለራሱ ዱዓውን የ...
- መንፈሳዊ ሕክምና በሚደረግበት ጊዜ መሟላት ያለባቸው ቅድመ-መስፍርቶች ያሉ ሲሆን እነዚህን ቅድመ-መስፈርቶች መጠበቅ (መሟላት) ይኖባቸዋል፡፡1. ትክክኛው መን...