3

(اللَّهُمَّ أَنْتَ رَبِّي لَا إِلَهَ إِلَّا أَنْتَ خَلَقْتَنِي، وَأَنَا عَبْدُكَ، وَأَنَا عَلَى عَهْدِكَ وَوَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ، أَعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ، أَبُوءُ لَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ، وَأَبُوءُ لَكَ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لِي فَإِنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إِلَّا أَنْتَ)

አላሁመ አንተ ረቢ ላኢላሀኢላ አንተ እለቅተኒ ወ አነ ዐብዱከ ወ አነ ዐላ ዐህዲከ ወወ እዲከ መስተጠ እቱ አ ኡዙ ቢከ ሚንሸሪ ማ ሰነእቱ አቡኡ ለከ ቢኒእመቲከ አላያ ወ አቡ ኡ ለከ ብዘንቢ ፋግፊር ሊ ፈ ኢነሁ ላየግፊሩዙኑበ ኢላ አንተ

አለህ ሆይ አንተ አምላኬ ነህ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም ፈጥረሀኛልና እኔ ባሪያ ነኝ እኔ የቻልኩትን ያህል ያንተን ቃልኪዳን በዕምነት ለሙምላት እሞክራለ፤ ከሰራሁት ነገር ከመጥፎ በአንተ እጠበቃለሁ በእኔ ለዋልከው ፀጋህ ዕውቅናን ዕሰጣለሁ፤ ሀጢያቴንም የሚምር የለም፡፡

3/12