2

(أَمْسَيْنَا وَأَمْسَى الْمُلْكُ لِلَّهِ، وَالْحَمْدُ لِلَّهِ، لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيكَ لَهُ، اللَّهُمَّ إِنِّي أسْأَلُكَ خَيْرِ مَا فِي هَذَه الْليلة، وَخَيْر مَا بعدِها، وَأَعُوذُ بِك مِنْ شَرِّ مَا فِي هَذه الليلة، وَشَر مَا بَعْدِها، اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْكَسَلِ، وَالْهَرَمِ، وَسُوءِ الْكِبَرِ، وَفِتْنَةِ الدُّنْيَا، وَعَذَابِ الْقَبْر)

አምሴይና ወ አምሳል ሙልኩ ሊላህ ወልሀምዱ ሊላህ ላ ኢላሀ ኢላላሁ ወህደሁ ላ ሸሪከ ላሁ አላሁመ ኢኒ አስ አሉከ ኸይረ ማፊ ሀዚሂ ለይለህ ወኸይረ ማበ እደሃ ወ አ ኡዙቢከ ምን ሸር ማፊሃዚሂ ለይለህ ወ ሸሪ ማ በ እደሃ.

አምሽተናል፤ ምሰጋና ለአለህ ሲሆን፤ ከአለህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም አንድ ነው አጋርም የለውም ፡፡ ሉዓላዊነት ለእርሱ ብቻ ነው፡፡ እርሱ ሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነው፡፡ጌታዬ ሆይ የዚህን ቀንና የቀጣዩን የቀጣዩን መልካም ነገር እጠይቀሃለው፡፡ ከዚህ ቀንና ከቀጣዩ መጥፎ ነገር በአንተ እጠበቃለው፡፡ አለህ ሆይ ከስንፍናና መጥፎ ከሆነ እርጅና (ከመጃጀት) በአንተ እጠበቃለሁ፤ ጌታዬ ሆይ ከእሳት ቅጣት ፤ ከቀብር ውስጥ ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡አለህ ሆይ አንተ አምላኬ ነህ ከአንተ ውጭ ሌላ አምላክ የለም፡፡

2/12