8

ልመናውን/ ዱዓኡን ደብቆ ማድረግ እና ጮክ አለማለት

ምክንያቱም አለህ ሱብሃነሁ ወተዓላ እንዲህ ይላል

ጌታችሁን ተዋርዳችሁ በድብቅም ለምኑት (አዕራፍ 55)

ዱዓእን ደብቆ ማድረግ ለቅንነት/ለኢክላስ ይቀርባል፡፡ ለዚህም ነው አለህ (ሰ.ወ) የነብዩ ዘከሪያን ዱዓእ ያደነቀው፡

ጌታውን የምስጢርን ጥሪ በተጣራ ጊዜ (መርየም ፡03)

አንዳድ የተፍሲር (የቁርዓን ትርጉም) እናዳሉት ደብቆ ዱዓእ ማድረግ ለቅንነት/ለኢክላስ ቅርብ ነው፡፡

8/10