8
ልመናውን/ ዱዓኡን ደብቆ ማድረግ እና ጮክ አለማለት
ምክንያቱም አለህ ሱብሃነሁ ወተዓላ እንዲህ ይላል
ጌታችሁን ተዋርዳችሁ በድብቅም ለምኑት (አዕራፍ 55)
ዱዓእን ደብቆ ማድረግ ለቅንነት/ለኢክላስ ይቀርባል፡፡ ለዚህም ነው አለህ (ሰ.ወ) የነብዩ ዘከሪያን ዱዓእ ያደነቀው፡
ጌታውን የምስጢርን ጥሪ በተጣራ ጊዜ (መርየም ፡03)
አንዳድ የተፍሲር (የቁርዓን ትርጉም) እናዳሉት ደብቆ ዱዓእ ማድረግ ለቅንነት/ለኢክላስ ቅርብ ነው፡፡