3
እጆችን ወደ ላይ ከፍ ማድረግ ፡፡
በእነዚህ ሁለት ሀዲሶች አብደላህ ቢን አባስ እንደገለፀው ኡመር ኢብነል ከጣብ አውርቶኛል፤ በበድር ጦርነት ጊዜ ነብዩ ወደ ሙሽሪኮች ተመለከተ እነሱም አንድ ሺህ ናቸው፤ የነብዩ ባልደረቦች ደግሞ ሦስት መቶ አስራ ዘጠኝ ናቸው፡፡ነብዩም ወደ ቂብላ በመዞር ከዚያም እጆቹን ዘርግቶ ወደ ጌታው መናገር ጀመረ፤
ያ አለህ የገባልኝን ቃል ፈጸምልኝ ፡ ያ አለህ የገባልኝን ቃል ስጠኝ (ሙስሊም 1763) ።