8

(اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ الْعَافِيَةَ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ، اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي دِينِي وَدُنْيَايَ، وَأَهْلِي وَمَالِي، اللَّهُمَّ اسْتُرْ عَوْرَاتِي، وَآمِنْ رَوْعَاتِي، اللَّهُمَّ احْفَظْنِي مِنْ بَيْنِ يَدَيَّ وَمِنْ خَلْفِي، وَعَنْ يَمِينِي وَعَنْ شِمَالِي، وَمِنْ فَوْقِي، وَأَعُوذُ بِعَظَمَتِكَ أَنْ أُغْتَالَ مِنْ تَحْتِي)

‹‹አልላሁምመ ኢንኒ አስአሉከ-ልዓፈየተ ፊድዱንያ ወልኣኺረህ፣ አልላሁምመ ኢንኒ አስአሉከ አል-ዐፍወ ወልዓፊየተ ፊዲይኒ ወዱንያየ ወአህሊ ወማሊ፣ አልላሁምመ-ስቱር ዐውራቲ ወኣሚን ረውዓቲ፣ አልላሁምመ ኢሕፊዝኒ ሚን በይኒ የደይየ ወሚን ኸልፊ ወዐን የሚይኒ ወዐን ሺማሊ ወሚን ፈውቂ ወአዑዙ ቢዐዘመቲከ አን አግታለ ሚን ተሕቲ፡፡››

/አላህ ሆይ! በሃይማኖቴና በምድራዊ ሕይወቴ ላይ ደህንነትን እጠይቅሃለሁ፡፡ አላህ ሆይ! በሃይማኖቴ፣ በምድራዊ ሕይወቴ፣ በቤተሰቤና በገንዘቤ ይቅርታንና ደህንነተን እጠይቅሃለሁ፡፡ አላህ ሆይ! ነውሬን ደብቅልኝ፡፡ ክብሬን ጠብቅልኝ፡፡ አላህ ሆይ! ከፊት ለፊቴ፣ ከበስተኋላዬ፣ በቀኜ፣ በግራዬ፣ ከላዬ ጠበቀኝ፡፡ ከሥሬም እንዳልርድ በትልቅነትህ እጠበቃለሁ፡፡/

8/12