6

(بِسْمِ اللَّهِ الَّذِي لَا يَضُرُّ مَعَ اسْمِهِ شَيْءٌ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي السَّمَاءِ وَهُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ)
{۳ مرات}

‹‹ቢስሚልላሂ-ልላዚ ላ የዱርሩ መዐ-ስሚሂ ሸይኡን ፊልአርዲ ወላ ፊስሰማኢ ወሁወ-ስሰሚይዑ-ልዐሊይም፡፡››

/በዚያ ከስሙ ጋር በምድር ወይም በሰማይ ላይ ያለ አንዳች ነገር የማይጎዳው በሆነው አላህ ስም፡፡ እርሱም ሰሚውና ዐዋቂው ነው፡፡/

3 ጊዜ

0/3

6/12