4

(اللَّهُمَّ بِكَ أَصْبَحْنَا، وَبِكَ أَمْسَيْنَا، وَبِكَ نَحْيَا، وَبِكَ نَمُوتُ، وَإِلَيْكَ النُّشُورُ)

‹‹አልላሁምመ ቢከ አስበሕና ወቢከ አምሰይና ወቢከ ነሕያ ወቢከ ነሙት ወኢለይከ-ንኑሹር፡፡››

/አላህ ሆይ! ባንተ አነጋን፣ ባንተም አመሸን፡፡ ባንተም ሕያው እንሆናለን፡፡ ባንተም እንሞታለን፡፡ መቀስቀስም ወዳንተ ነው፡፡/

ከላይ የተቀመጠውን ሲያነጋ ይላል፡፡

4/12